By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “ወደ አሜሪካ በምናደርገው ጉዞ ምንም ወጪ የለብንም” አቶ ባህሩ ጥላሁን (የኢ.እ.ፌ ዋና ስራ አስፈፃሚ)
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዋልያዎቹዜናዎች

“ወደ አሜሪካ በምናደርገው ጉዞ ምንም ወጪ የለብንም” አቶ ባህሩ ጥላሁን (የኢ.እ.ፌ ዋና ስራ አስፈፃሚ)

fitsum Wadu
fitsum Wadu 7 months ago
Share
SHARE

በአሜሪካ ከዲሲ ዩናይትድ ጋር የወዳጅነት የሚያደርገው የዋልያዎቹ ስብስብ ሀገር ውስጥ ለሚያደርገው ዝግጅት ከሚያወጣው ወጪ ውጪ በሚጓዙበት ወቅት የአውሮፕላን እና አሜሪካ ከተጓዙ በኋላ ያሉ የተለያዩ ወጪዎቹን ዲሲ ዩናይትድ የሚሸፍን ይሆናል ።

በዛሬው እለት በጁፒተር ሆቴል የፌዴሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ባህሩ ጥላሁን እና የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ መግለጫ  ሰጥተዋል ።

አቶ ባህሩ ስለ አሜሪካው ጉዞ እና ፌዴሬሽኑ ስለሚያገኛቸው ጥቅማ ጥቅም የገለፁ ሲሆን ዋሊያዎቹ በስፍራው ስለተገኙ ብቻ 25 ሺህ ዶላር የሚያገኙ ሲሆን በተጨማሪም ጨዋታውን ማሸነፍ ከቻሉ 50 ሺህ ዶላር ተሸላሚ ይሆናሉ ይሄም ገቢ ኢትዮጵያ ከ ግብፅ ጋር ካደረገችበች ጨዋታ በኋላ የሚገባ ከፍተኛ ገቢ እንደሚሆን ገልፀዋል።

በነገው ዕለት ወደ አሜሪካ የሚያቀናው ልዑካን ቡድን ሀያ ተጨዋቾችን ጨምሮ በአጠቃላይ ሰላሳ አንድ አባላት እንደሚጓዙ ገልፀዋል።

- ማሰታውቂያ -

የዋሊያዎቹ ዋና አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ስለምርጫው ምርጫውን ቀድምን ነበር ያደረግነው ሁሉም ተጨዋቾች በግላቸው ልምምድ ሲያደርጉ መቆየታቸውን የገለፁ ሲሆን የመጀመሪያ ዕቅድ ቢበላሽ ብዬ የያዝኳቸውን ተጨዋቾች ነው ወደ ሰብስቤ ያካተትኩት ብለዋል።

የዋልያዎቹን ጨዋታ ለመታደም ወደ 12 ሺህ የሚጠጋ ደጋፊ እስካሁን ቲኬት መቁረጡም የተገለፀ ሲሆን ጨዋታውም የፊታችን ቅዳሜ የሚደረግ ይሆናል።

ዋሊያዎቹ በጨዋታው በማክሮን ትጥቅ አምራች ድርጅት የተመረተውን አዲስ ማልያ በጨዋታው እንደሚጠቀሙ አቶ ባህሩ ጥላሁን ገልፀዋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አዲስ ወርቁ የአዛም ምክትል አሰልጣኝ በመሆን ተሹሟል
Next Article “የወጣው ዝርዝር ላይ የማይመለከተው ሰው ካለ ለመቀጣት ዝግጁ ነኝ” “እያወረስን ያለነው ዕዳ አይደለም” “የሲዳማ ቡና እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጉዳይ አላለቀም” አቶ ባህሩ ጥላሁን (የኢ.እ.ፌ ዋና ስራ አስፈፃሚ)

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ቀጠሮ አክባሪዋን ሀትሪክ ነገ ጠዋት ይጠብቋት…..

hatricksport team By hatricksport team 5 years ago
የግብ ዘቡ ዳንኤል ተሾመ የመዲናዉን ክለብ ተቀላቅሏል !!
የሉሲዎቹ አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ ለካሜሮን ጨዋታ ለ23 ተጨዋቾች ጥሪ አደረገች
የኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ እጣ ፋንታ!!!
“የእኛ ስንብት የዲስፕሊን ኮሚቴውና ፌዴሬሽኑ በአንድ ሳምባ እንደሚተነፍሱ ያረጋገጠ ነው”አቶ ጳውሎስ ተሰማ (የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ�)
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?