መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ለምታደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ ቀረበ
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ለምታደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ ቀረበ

አጋራ
አጋራ

ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ለምታደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ ቀረበ

ኢትዮጵያ ከሱዳን ለምታደርገው የወዳጅነት ጨዋታ አሰሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊፋ ኢንተርናሽናል ጨዋታዎች ወቅትን በመጠቀም ከሱዳን ብሄራዊ ቡድን ጋር መስከረም 13 እና መስከረም 16 አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ላይ የወዳጅነት ጨዋታ ያከናውናል። ለዚህ ጨዋታ እንዲረዳም የብሔራዊ ቡድናችን ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ 23 ተጫዋቾችን ጥሪ አድርገዋል።

ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች በነገው ዕለት ሪፖርት በማድረግ በቦሌ ጁፒተር ሆቴል ተሰባስበው ልምምድ የሚጀምሩ ይሆናል።

ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች

ግብ ጠባቂዎች

በረከት አማረ (ኢትዮጵያ ቡና) ፣ ሰኢድ ሀብታሙ (አዳማ ከተማ)፣ ዳንኤል ተሾመ (ድሬደዋ ከተማ)

ተከላካዮች

አስራት ቱንጆ (ኢትዮጵያ ቡና) ፣ ሱሌማን ሃሚድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ሄኖክ አዱኛ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ረመዳን የሱፍ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ምኞት ደበበ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ጊት ጋትኩት (ሲዳማ ቡና) ፣ አስቻለው ታመነ (ፋሲል ከነማ) ፣ ፍሬዘር ካሳ (ሀዲያ ሆሳእና)

አማካዮች

ጋቶች ፓኖም (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ አማኑኤል ዮሐንስ (ኢትዮጵያ ቡና) ፣ ሽመልስ በቀለ (ኤል ጉውና/ግብፅ) ፣ ሱራፌል ዳኛቸው (ፋሲል ከነማ) ፣ በዛብህ መለዮ (ፋሲል ከነማ) ፣ ታፈሰ ሰለሞን (ፋሲል ከነማ) ፣ መሱድ መሀመድ (አዳማ ከነማ) ፣ ከነአን ማርክነህ (መቻል)

አጥቂዎች

በረከት ደስታ (መቻል) ፣ ዳዋ ሁቴሳ (አዳማ ከተማ) ፣ ይገዙ ቦጋለ (ሲዳማ ቡና) ፣ ቸርነት ጉግሳ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...