By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “አጨዋዋታችን ስህተት ስለነበረ አይደለም የተሸነፍነው” ገብረመድህን ኃይሌ ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎች

“አጨዋዋታችን ስህተት ስለነበረ አይደለም የተሸነፍነው” ገብረመድህን ኃይሌ ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

“አጨዋዋታችን ስህተት ስለነበረ አይደለም የተሸነፍነው”

“የኛ ተጫዋቾች ኳስ ሲያገኙ ነው የሚጫወቱት ሲያጡ አይጫወቱም”

“የአቅማችን ልዩነት ጎልቶ ታይቷል”

“አቋሜን አልቀይርም አሁንም ወደ ፊትም ቀጥተኛ አጨዋወት ነው የምጫወተው”

- ማሰታውቂያ -

“ረጅም ጊዜ አልቆይም በስልጠናው ላይ”

ገብረመድህን ኃይሌ ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ ሁለቱን የጊኒ ጨዋታዎች አስመልክቶ የድህረ ጨዋታ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

አሰልጣኙ የጊኒ ብሔራዊ ቡድን በቀዳሚ ሁለት ጨዋታዎች(ከታንዛኒያ እና ዲሞክራቲክ ኮንጎ) ከነበረው ተቀይሮ መምጣቱን የገለፁ ሲሆን በጉዳትና በተለያዩ ምክንያቶች ያልነበሩ ተጫዋቾችን መልሰው ማግኘተቻው ተናግረዋል። በዚህም ልዩነት ፈጣሪ ተጫዋቾችን በማግኘተቻው ተጠቃሚ እንዳደረጋቸው አንስተዋል።

ቡድናቸው የስነ ልቦና ችግር እንዳለበት ያነሱት አሰልጣኙ አንድ ጎል ሲገባ ሌላ ጎል በቀላሉ የማስተናገድ ችግሮች ነበሩ ብለዋል።

በተለይም በሁለተኛው ጨዋታ ጋር ተያይዞ ባነሱት ሀሳብ በመጀመሪያው አጋማሽ 3 – 0 ተመርተው አጋማሹን ቢፈፅሙም በሁለተኛው አጋማሽ ግን በተሻለ ለማጥቃት መጣራቸውን እና የጊኒ ቡድን ጥቅጥቅ ብሎ በመጫወቱ አስከፍተው ዕድል ለመፍጠር መቸገራቸውን ጠቁመዋል።

ስለ ቡድኑ ውጤት በተመለከተ ከማንም በላይ የማዝነው እኔ ነኝ ሲሉ ተናግረዋል። “ኢትዮጵያ ስትሸነፍ ከማንም በላይ ነው የምቆረቆረው ፤ ተዋናይ ስለሆንኩን ማለት ነው። ከማንም በላይ እጎዳለሁ ፤ ስሜቱም በጣም ከፍተኛ ነው የሚሆነው።”

ያለን ወቅታዊ እና ተጨባጭ ሁኔታ መገንዘብ ያስፈልጋል ያሉት አሰልጣኝ ገብረመድህን ከቅርበት እና ርቀት ሲታይ አንድ አይደለም ግልፅ የአቅም ልዩነት አለ ብለዋል።

ለአብነት ያህልም የፍጥነት እና የጨዋታ ግንዛቤን በማንሳት ቡድኑ ከተጋጣሚያቸው ያነሰ መሆኑን በመግለፅ በተለይም ከኳስ ውጪ በሚደረግ እንቅስቃሴ ያለብን ችግር በጣም ከፍተኛ ነው ሲሉ ተናግረዋል።

በቀጣይም በደንብ ሊሰራበት ይገባል ባሉት ከኳስ ውጪ ያለ እንቅስቃሴ ደጋግሜ ለተጫዋቾቹ ነግሬያቸዋለሁ የኛ ተጫዋቾች ኳስ ሲያገኙ ነው የሚጫወቱት ሲያጡ አይጫወቱም ብለዋል።

አሰልጣኝ ባለፉት ሶስት ተከታታይ ጨዋታዎች ላይ የተጠቀሙትን እና በአራተኛው ጨዋታ ስለቀየሩት የፍሬዘር ካሳ እና የያሬድ ባየህ የመሀል ተከላካይ ጥምረት ተከታዩን ብለዋል።

“ፍሬዘር እና ያሬድ አንድ ላይ ተጣምረው በአንድ ተጣምረው የተጫወተለበት በአንድ ጨዋታ ላይ በጣም ጥሩ ነበሩ።በጣም ደስተኛ ነበርን። ከዛ በሁለተኛ ቀን ደግሞ ሙሉ ለሙሉ ሁለቱም ጥሩ አልነበሩም። ተጫዋቾቻችን በየጨዋታው የተለያየ አቋም ማሳየት ትንሽ ችግር ፈጥሮብናል። በዚህ ላይ የስነ ልቦና ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል በአንድ ነገር ቶሎ የመርካት ነገር ይታይባቸዋል። ብዙዎቹ ማለት ነው።”

“የፍሬዘር እና ያሬድ የመጀመሪያ ጨዋታ በጣም ጥሩ ነበር። በሁለተኛው ጨዋታም ሁለቱም እነሱ ነበሩ የመጡት ፤ ግን ደግሞ ብዙ ስህተት የሰሩት እነሱ ናቸው።”

ከአጨዋወት ጋር በተያያዘ ለተነሳላቸው ጥያቄም “አቋሜን አልቀይርም አሁንም ወደ ፊትም ቀጥተኛ አጨዋወት ነው የምጫወተው ፤ ከዚህ በኋላ ምን ያህል ጊዜ ሊኖረኝ ይችላል ? ባለኝ አጭር ጊዜም ቢሆን ማለት ነው ፤ ረጅም ጊዜ አልቆይም በስልጠናው ላይ ማለት ነው ፤ እኔ ባመንኩበት ነው የምቀጥለው።”

አጨዋወታችን ስህተት ስለነበረ አይደለም በግልጽ ልዩነት ስላለን ነው የተሸነፍነው ሲሉ አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ ተናግረዋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article “ከመቀሌ ጋር ስንጫወት የፊፋን እና የሊግ አክስዮን ማህበሩን ህግ የሚጋጭ ነው” “ጊፍት ፍሬድ የጡንቻ ጉዳት አጋጥሞታል” ፋሲል ተካልኝ ፦ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ዋና አሰልጣኝ
Next Article “እሱ አያስጨንቅህም አሁን ከአምስት ቀን በኋላ እለቅልሀለሁ” ገብረመድህን ኃይሌ ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችU 20 ሴቶች

ቡሩንዲን የሚገጥመው ከ20 አመት በታች የኢትዮጵያ ሴት ብሄራዊ ቡድን አሰላለፉን ይፋ አርጓል።

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
​ጅማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የ2009 ዓ.ም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አጠቃላይ  ውድድር ሻምፒዮን ሆነ።
ኢትዮጵያዊያን አለም አቀፍ ዳኞች ወደ አልጄሪያ ተጉዘዋል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 18ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
ፈረሰኞቹ ሁለተኛውን ዙር በድል ጀምረዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?