By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አቡበከር ናስር እና አቤል ያለው የዋልያዎቹን ስብስብ እንደማይቀላቀሉ ተረጋገጠ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎችዋልያዎቹ

አቡበከር ናስር እና አቤል ያለው የዋልያዎቹን ስብስብ እንደማይቀላቀሉ ተረጋገጠ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 2 years ago
Share
SHARE

ለ2025 አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎች በአዳማ ከተማ በዝግጅት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቹን እንደማያገኝ ተረጋግጧል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት የማሚሎዲ ሰንዳውንሱ አቡበከር ናስር እና የዜዱ አቤል ያለው ከጉዳታቸው ባለማገገማቸው ቡድኑን አይቀላቀሉም።

በተጨማሪም በክረምቱ የዝውውር መስኮት ሲዳማ ቡናን የተቀላቀለው መስፍን ታፈሰ ጉዳት ማስተናገዱን ተከትሎ ከስብስቡ ውጪ ሆኗል።

በተያያዘም በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስደናቂ ጊዜን ያሳለፈው አዲስ ግደይ ብሔራዊ ቡድኑን እንዲቀላቀል ጥሪ ቀርቦለታል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ሲዳማ ቡና ሴት ዋና ስራ አስኪያጅ ቀጠረ…
Next Article አትሌት መዲና ኢሳ በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግአፍሪካዜናዎችLIVESCORE

ጅማ አባጅፋር ከ ቴሌኮም | የካፍ ሻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ጨዋታ በቀጥታ ውጤት/LIVESCORE/ ይከታተሉ

hatricksport team By hatricksport team 7 years ago
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እግር ኳስ ቡድን ስራ አስኪያጁንና ሌሎች ሰራተኞቹን ስራ እንዲያቆሙ አዘዘ
ኢኮስኮ ዳግም በፍትህ አደባባይ ተሸነፈ
ፈረሰኞቹ ሁለት ተጫዋቾች አስፈረሙ !
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ቅድመ ጨዋታዎች ዳሰሳ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?