By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አትሌት መዲና ኢሳ በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአትሌቲክስ

አትሌት መዲና ኢሳ በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 2 years ago
Share
SHARE

በፔሩ ሊማ በመካሄድ ላይ ባለው የዓለም ከ20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ቀን አንድ የወርቅ እና ሁለት የብር ሜዳልያዎችን አሳክታለች።

በሴቶች 5 ሺህ ሜትር በተደረገው ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ 14:39.71 በመግባት የውድድሩን ክብረወሰን በመስበር ጭምር አሸንፋለች።

የርቀቱ ክብረወሰን አስቀድሞ በአትሌት ገንዘቤ ዲባባ ተይዞ የነበረ ነው።

አትሌት መዲና ኢሳ በ2022 በኮሎምቢያ ካሊ በተደረገው የዓለም ከ20 ዓመት በታች ውድድርም በርቀቱ አሸናፊ ነበረች።

- ማሰታውቂያ -

ይህም በዓለም ከ20 አመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በተከታታይ ያሸነፈች የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት እንድትሆን አሰችሏታል።

በውድድሩ አትሌት መቅደስ አለምሸት በ14:57.44 በሁለተኝነት በማጠናቀቅ የብር ሜዳልያ አስመዝግባለች።

በወንዶች በተደረገው የ5 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድር ደግሞ አትሌት አብዲሳ ፈይሳ በ13:41.56 በሁለተኝነት አጠናቋል።

በውድድሩ የተካፈለው ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ንብረት ክንዴ በ13:44.67 በስድስተኛ ደረጃ ውድድሩን ፈፅሟል።

በዚህም ኢትዮጵያ በሜዳልያ ሰንጠረዡ በአንድ የወርቅ እና ሁለት የብር በድምር ሶስት ሜዳልያዎች አንደኛ ላይ ተቀምጣለች።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አቡበከር ናስር እና አቤል ያለው የዋልያዎቹን ስብስብ እንደማይቀላቀሉ ተረጋገጠ
Next Article “ከምወደው ቅዱስ ጊዮርጊስ የለቀቅኩት ተገፍቼ ነው” “አቶ አብነትና ደጋፊው ለኔ ባላቸው አክብሮት ደስተኛ ነኝ እኔም ለነሱ ትልቅ ክብር አለኝ.” ሄኖክ አዱኛ / ሃራስ አሌሁዳድ/

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ትዝብት

ሀትሪክ ሰሞንኛ ጉዳዮች | 12ኛ ሳምንት የክለቦች ጨዋታ ትዝብት

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
” ውጤቱን በጸጋ እቀበላለሁ ምክንያቱም ከግለሰብ ሀገር ይበልጣል’ አቶ ኢሳያስ ጅራ የኢት.እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት
የ2022 የኳታር አለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ/LIVESCORE/
ሎዛ አበራ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች በመባል ተመርጣለች !
​የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ከባንኮክ ተመለሷል!!!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?