By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሙሉጌታ ከበደ (ወለዬው) ለማሰብ ኮሚቴ ተቋቋመ !
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

ሙሉጌታ ከበደ (ወለዬው) ለማሰብ ኮሚቴ ተቋቋመ !

fitsum Wadu
fitsum Wadu 7 months ago
Share
SHARE

በትላንትናው እለት መገናኛ በሚገኘው በቬልቪው ሆቴል  ”ዝክረ ሙሉጌታ ከበደ” በሚል ቃል የተቋቋመው ኮሚቴ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጠ ።

በመግለጫው የ ቀድሞ የ ዋሊያዎቹ አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው እንዲሁም ምክትል አሰልጣኝ የነበረው ስዩም ከበደ እና አቶ ቢልልኝ መቆያ በጋራ በመሆን ኮሚቴው ምን ለመስራት እንዳቀዱ መግለፅ ችለዋል

ከ መግለጫ በፊት ትንሽ ስለ ሙሉጌታ ከበደ ሀትሪክ ልታጋራችው ወደደች !

መሉጌታ ከበደ በደሴ ከተማ ሆጤ ሜዳ በባዶ እግሩ በ 1970 ዓ.ም መጫወት ጀመረ
በመቀጠልም ለቀበሌ :ለከፍተኛ ሀለት:ፔፕሲ እና ለወሎ ምርጥ ቡድን መጫወት ቻለ በተጨማሪም ለ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ለወጣት እንዲሁም ለዋናው ቤሔራዊ ቡድን መጫወት ችሏል

- ማሰታውቂያ -

በቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ቡድን 1977-1989 መጫወት የቻለ ሲሆን ሶስት ጊዜ ኮኮብ ተጨዋች ሶስት ጊዜ ደግሞ ኮኮብ ግብ አስቆጣሪ መሆን ችሏል

እናም ይሄንን የቀድሞ እንቁ ተጨዋች ለመዘከር አብርውት የተጫወቱ ተጫዋቾች ያቋቋሙት ኮሚቴ እንቅስቃሴ የጀመረቱ ከ እቅዳቸው መካከል :- በስሙ ሐውልት :መንገድ ከመንግስት ጋር በመነጋገር ለመሰየም : በስሙ የስፖርት ማዕከል ስታዲየም ለመገንባት አመታዊ የመታሰቢያ ዋንጫ ለማድረግ እንዲሁም ዓመታዊ ሙሉጌታ አዋርድ ለማዘጋጀት በተጨማሪም ፋውዴሽን ለማቋቋም እንደታቀደ ተገልፃል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጊዮን ንግስቶቹ ተጨማሪ ሶስት ተጨዋቾች ሲያስፈርሙ የሁለት ተጨዋች ወል አድሰዋል።
Next Article የዓርብ ሐምሌ 25 የዝውውር ዜና

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ዝውውር |ቅዱስ ጊዮርጊስ ሞሀመድ ኬይታን ከማሊ አስፈረመ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
ሀዋሳ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ  | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
Benefits of Yoga: 10 Ways Your Practice Can Improve Your Life
ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ፋሲል ፣ ኤሌክትሪክ እና ቡና አሸንፈዋል
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲስፕሊን ኮሚቴ እና ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በኘሪሜየር ሊግ እና በከፍተኛ ሊግ ክለቦች ላይ ውሳኔ አስተላልፏል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?