By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮከቡ ከወራቶች ጉዳት በኋላ ወደ ልምምድ ተመልሷል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችኢትዮጵያ መድህን

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኮከቡ ከወራቶች ጉዳት በኋላ ወደ ልምምድ ተመልሷል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 months ago
Share
SHARE
እግር ኳስን ከትውልድ አካባቢው መቱ ከጀመረ በኋላ በከፍተኛ ሊጉ ወሎ ኮምቦልቻ ያሳየው ብቃት ግን ወደ ፕሪምየር ሊጉ እንዲመጣ አድርጎታል።
በጅማ አባጅፋር የጀመረው የሀገሪቱ ትልቁ የሊግ ዕርከን ተሳትፎው በመቀጠልም ሰበታ ከተማ ፣ ባህርዳር ከተማ እያለ አሁን ዘለግ ያለ ቆይታ እያደረገ ለሚገኝበት ኢትዮጵያ መድን አድርሶታል።
ራሱን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያበቃ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ቋሚ የግብ ዘብ ለመሆን የበቃው የአንድ ሜትር ከዘጠና ሁለት ሴንቲ ሜትር ባለቤቱ አቡበከር ኑራ በተጠናቀቀው የ2017 የውድድር ዘመን ክለቡ መድን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫን በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያነሳ ለክለቡ የስኬት ቁልፎች መሐል አንዱ መሆን ከመቻል አልፎ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመኑ ምርጡ ግብ ጠባቂ ተብሎ የዋንጫ እና ዳጎስ ያለ የገንዘብ ሽልማትንም ተጎናፅፏል።
ዋልያዎቹ ግብፅን በገጠሙበት ጨዋታ ባሳየው አስደናቂ ብቃት በርካቶች ልብ ውስጥ የቀረው አቡበከር ኢትዮጵያ መድን ሀገራችንን ወክሎ በተሳተፈበት የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ላይ በደርሶ መልስ በድምር ውጤት የዛንዚባሩን ምላንዴግን 4ለ3 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ቡድኑ ማለፉን መስከረም 17/2018 በሁለተኛው ማጣሪያው ሲያረጋግጥ ከሜዳው ውጪ በነበረው ጨዋታ ላይ ሜዳ ውስጥ ግጭት አስተናግዶ በግራ እግሩ ላይ የመሰንጠቅ ጉዳት ገጥሞት የነበረው ቁመታሙ ግብ ጠባቂ ከተደረለት ህክምና በኋላ እግሩ ላይ ጄሶ የገባለት ሲሆን እስኪጠነክርም ከሦስት ወራት በላይ በጉዳት ከሜዳ ርቆ ቆይቶ አሁን ላይ ከጉዳቱ አገግሞ ልምምድ ስለ መጀመሩ ተጫዋቹ አረጋግጦልኛል።
“የገጠመኝ የአጥንት መሰንጠቅ ነበር በግራ እግሬ ላይ ሦስት ወራትን ርቄያለሁ አሁን ሙሉ ለሙሉ ወደ ልምምድ ተመልሻለሁ ያው ትንሽ ፍርሀት ነው እንጂ ሰሞኑን እመለሳለሁ።” ሲል ገልፆልኛል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ቡናማዎቹ ጦሩን ሲረቱ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዓመቱ ለሶስተኛ ጊዜ አሸንፏል
Next Article የ12ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችአትሌቲክስ

” ህዝቡ አትፈለጊም ስልጣን ልቀቂ ካለ ስልጣኔን በደስታ እለቃለሁ” ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ /የኢት.አትሌቲክስ ፌዴ.ፕሬዝዳንት/

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
የፕሪሚየር ሊጉ ደጋፊዎች የሚፋለሙበት ውድድር ሊካሄድ ነው
የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ከጣና ሞገዶቹ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል
ሲዳማ ቡና ታገደ
ሽመልስ በቀለ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?