By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | አዞዎቹ ከመመራት ተነስተው አዲስአበባ ከተማን አሸንፈዋል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአርባምንጭ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግአዲስአበባ ከተማ

የጨዋታ ዘገባ | አዞዎቹ ከመመራት ተነስተው አዲስአበባ ከተማን አሸንፈዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 4 years ago
Share
SHARE

በሊጉ የሁለተኛ ሳምንት በሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታ ከከፍተኛ ሊጉ ያደጉትን አዲስ አበባ ከተማን እና አርባ ምንጭ ከተማን ያገናኘ ሲሆን ጨዋታውን አርባ ምንጭ ከተማዎች ከ1 ለ 0 መመራት ተነስተው 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል ።

በሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታ አዲስ አበባ ከተማ በባህር ዳር ከተማ 3 ለ 0 እንዲሁም አርባ ምንጭ ከተማ በመከላከያ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፈው የነበረ ሲሆን በመጀመሪያ አሰላለፍ ላይ ከመጀመሪያው ጨዋታቸው በሁለቱም ክለቦች በኩል አምስት አምስት ቅያሪዎች ነበሩ ።

በጨዋታው በአዲስ አበባ ከተማ ቡድን መሪ እና ዋና አሰልጣኙ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ቡድኑ በምክትል አሰልጣኙ የተመራ ሲሆን ዋና አሰልጣኙ እስማኤል አቡበከር በተመልካቾች መቀመጫ ወንበር ላይ ሆነው ጨዋታውን ተከታትለዋል ።

- ማሰታውቂያ -

በጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ አርባምንጭ ከተማ በተሻለ ተጭነው የተጫወቱ ሲሆን በአዲስ አበባ ከተማ በኩል ከግብ ክልላቸው ጀምረው ኳስን መስርተው ለመውጣት ጥረቶችን ሲያደርጉ ተመልክተናል ። በአጋማሹ በሁለቱም በኩል ጠንካራ ሊባሉ የግብ ሙከራዎች ያን ያህል ያላስመለከተ ሲሆን በመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ 45ኛ ደቂቃ ላይ ጨዋታው በአዲስ አበባ ከተማ በኩል የመጀመሪያውን ጎል ማግኘት ቻለ ።

ከግራ መስመር ተከላካዩ ያሬድ ሀሰን የተቀበለውን ኳስ ሙሉቀን አዲሱ ከሳጥን ውጪ አክርሮ በመምታት ክለቡን መሪ አደረገ ። ከዕረፍት መልስ በአርባ ምንጭ ከተማ በኩል የተደረጉት ቅያሪዎች ግልፅ የሆነ የሜዳ ላይ ለውጥን አሳይተዋል ። በ56ኛው ደቂቃ ላይ ከወርቅይታደል አበበ የደረሰውን ፍቃዱ መኮንን ከሳጥኑ ውጪ መትቶ በማስቆጠር የጨዋታውን 1 ለ 1 አደረገ ።

ግቧ ከተቆጠረች ሁለት ደቂቃ በኋላ የአዲስ አበባ ከተማው ተጫዋች ሳጥን ውስጥ ኳስ በእጅ በመንካቱ አርባ ምንጭ ከተማዎች የፍፁም ቅጣት ምት አገኙ ። የፍፁም ቅጣት ምቱንም አምበሉ ወርቅይታደል አበበ አስቆጥሮ አዞዎቹ መሪ መሆን ቻሉ ።

ጨዋታው ቀዝቀዝ ብሎ ቀሪዎቹን ደቂቃዎች የቀጠለ ሲሆን አርባምንጭ ከተማዎች በፍቃዱ መኮንን እና በእንዳልካቸው መስፍን ለግብ የቀረቡ ሙከራዎች ማድረግ የቻሉ ሲሆን በመዲናዋ ክለብ በኩል በተለይም በሮቤል ግርማ በኩል ጥሩ የሚባሉ ሙከራዎች ቢያደርጉም ከሽንፈት የታደጋቸውን ግብ ማስቆጠር አልቻሉም ። ጨዋታውም በመሳይ ተፈሪ የሚመሩት አዞዎቹ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቀቀ ።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የሀድያ ሆሳዕና ክለብ ከተጫዋቾች ክፍያ ጋር በተያያዘ በድጋሚ ችግር ውስጥ ገብቷል
Next Article “አሰልጣኝ እስማኤል አቡበከር ስለደበደበኝ ከቡድኑ አግጄዋለሁ ጥርሴም ተጎድቷል” አቶ ሲሳይ.ተረፈ /የአ/አከተማ እግርኳስ ቡድን መሪ/

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችከ23 አመት በታች

ለ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የተጨማሪ ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ

hatricksport team By hatricksport team 4 years ago
ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ በቶኪዮ ኦሎምፒክ እንመለከተዋለን
የጨዋታ ዘገባ | ቡናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ጣፋጭ ድል አስመዝግበዋል
ድሬዳዋ ከተማ ወላይታ ድቻን ከሰሰ…
ወላይታ ዲቻ እግርኳስ ክለብ እና ኢትዮጵያ ቡና ቅጣት ተላልፎባቸዋል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?