By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ዙርን በድል ሲጀምር ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችሀዋሳ ከተማኢትዮጵያ ንግድ ባንክመቐለ 70 እንደርታሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባ

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ዙርን በድል ሲጀምር ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታድየም መደረግ ጀምረዋል።

ከቀን 9:00 ጀምሮ የተደረገው የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን ከሀድያ ሆሳዕና አገናኝቶ ግብ ሳይቆጠርበት ተጠናቋል።

በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ሁለተኛ ላይ የተቀመጠው ሀድያ ሆሳዕና ከመሪው ኢትዮጵያ መድን ያለውን የነጥብ ልዩነት ቢያንስ በጊዜያዊነት የማጥበብ ዕድሉን ሳይጠቀምበት ቀርቷል።

ቡድኑ የዛሬውን ጨምሮ በሊጉ ካደረጋቸው ያለፉት አምስት ተከታታይ ጨዋታዎች በአንድ ብቻ ያሸነፈ ሲሆን ማግኘት ከሚችለው 15 ነጥብ ማሳካት የቻለው አምስቱን ብቻ ነው።

- ማሰታውቂያ -

አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን ዳግም ከሾመ በኋላ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታውን ያደረገው ሀዋሳ ከተማ በበኩሉ የውድድር ዘመኑን ሰባተኛ የአቻ ውጤት አስመዝግቧል።

ውጤቱን ተከትሎ ሀድያ ሆሳዕና ነጥቡን 31 በማድረስ በሁለተኛ ደረጃ ሲቀጥል ሀዋሳ ከተማ በበኩሉ ነጥቡን 16 በማድረስ በጊዜያዊነት ወደ 15ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል።

በ21ኛው ሳምንት መርሐግብር ሲዳማ ቡና ከሀድያ ሆሳዕና እንዲሁም ሀዋሳ ከተማ ከመቀሌ 70 እንደርታ ይገናኛሉ።

በዕለቱ ሁለተኛ መርሐግብር ከአመሻሽ 12:00 ጀምሮ በተደረገው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መቀሌ 70 እንደርታ ጨዋታ የዓምናው ሻምፒዮን 1 ለ 0 አሸንፏል።

በጨዋታው ሳይመን ፒተር በ21ኛው ደቂቃ ላይ ያስቆጠረው ግብ ንግድ ባንክን አሸናፊ ለማድረግ በቂ ሆኗል።

ሳይመን ፒተር ያስቆጠረው ግብ አዲስ ግደይ ከማዕዘን ያሻገረውን ኳስ በመጠቀም በግንባር ከመረብ ያሳረፈው ነው።

በውድድር ዘመኑ እምብዛም በተጠበቀው ልክ ያልሆነው ንግድ ባንክ የዓመቱን ሰባተኛ የሊግ ድል ያስመዘገበ ሲሆን ካለፉት አራት ጨዋታዎች ማግኘት ከነበረበት 12 ነጥቦች 10 ማሳካት ችሏል።

ውጤቱንም ተከትሎ ንግድ ባንክ ነጥቡን 25 በማድረስ ደረጃውን በጊዜያዊነት ወደ 8ኛ አሳድጓል።

መቀሌ 70 እንደርታ በበኩሉ በውድድር ዓመቱ ለሁለተኛ ጊዜ ተከታታይ ሽንፈትን አስተናግዷል።

ቡድኑ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታድየም ባደረጋቸው የመጀመሪያ ስድስት ጨዋታዎች ያለ ሽንፈት መጓዙ አይዘነጋም።

በፋይናንስ ተቆጣጣሪ ኮሚቴው ቅጣት ከተጣለባቸው ክለቦች አንዱ የሆነው መቀሌ 70 እንደርታ ባለፉት 10 የሊጉ ጨዋታዎች አምስት ግቦችን ብቻ ያስቆጠረ ሲሆን በአንፃሩ ያስተናገደውም አምስት ግቦችን ነው።

22 ነጥቦችን የሰበሰበው የአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬው ቡድን በነበረበት 13ኛ ደረጃ ለመቆየት ተገዷል።

በቀጣይ ሳምንት መርሐግብር መቀሌ 70 እንደርታ ከሀዋሳ ከተማ እንዲሁም ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በበኩሉ ከስሁል ሽረ ይጫወታል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article በሁለት ክለቦችና በ10 ተጨዋቾች ላይ ድጋሚ ምርመራ እየተደረገ ነው” የፕሪሚየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር አመራሮች
Next Article አፄዎቹ ግብ ጠባቂ እና አጥቂ አስፈርመዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወልቂጤ ከተማወላይታ ድቻሀዋሳ ከተማሲዳማ ቡናቅድመ ዳሰሳ

ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ወላይታ ድቻ ከ ወልቂጤ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ከሲዳማ ቡና

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 6 years ago
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | የ22ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ኘሪሚዬር ሊግ የሚያዚያ 21/2010 ዓ/ም 2 ጨዋታዎች
ናትናኤል ዘለቀ እና አስቻለው ታመነ ዛሬ  ለ2ዓመት የሚያቆያቸው የፊርማ ስምምነት ከክለባቸው ጋር ያደርጋሉ፡፡
የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር ቁጥራዊ መረጃዎች ካለፉት ሶስት ዓመታት ጋር ሲነፃፀር 
ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ለትልቁ መርሐ ግብር ተመረጡ !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?