By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ድል ሲመለስ መቀሌ 70 እንደርታ እና አርባምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችኢትዮጵያ ንግድ ባንክአርባምንጭ ከተማአዳማ ከተማመቐለ 70 እንደርታየጨዋታ ዘገባየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ድል ሲመለስ መቀሌ 70 እንደርታ እና አርባምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታድየም መደረግ ጀምረዋል።

በቀዳሚው ጨዋታ የተገናኘቱ መቀሌ 70 እንደርታ እና አርባምንጭ ከተማ በ2 – 2 ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቀዋል።

ያሬድ ብርሀኑ በሰባተኛው ደቂቃ ላይ በፍፁም ቅጣት ምት ያስቆጠረው ግብ ምዓም አናብስቱን በጊዜ መሪ ማድረግ ችሎ ነበር።

ነገር ግን የመቀሌ 70 እንደርታዎች የ1 – 0 መሪነት ለ11 ደቂቃዎች ብቻ ነበር መቆየት የቻለው።

- ማሰታውቂያ -

በ16ኛው ደቂቃ ላይ አህመድ ሁሴን ከግብ ጠባቂው ፋሪስ አለዊ ከረጅም ርቀት የደረሰውን ኳስ በግንባር በመግጨት አስቆጥሯል።

ያሬድ ብርሀኑ እና አህመድ ሁሴን ያስቆጠሯቸውን ግቦች ተከትሎ በውድድር ዘመኑ ያስቆጠሯቸውን የግብ ብዛቶች 7 በማድረስ የኮከብ ግብ አግቢነቱን በጋራ መምራት ጀምረዋል።

በ32ኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ ቦና አሊ ያስቆጠረው ግብ መቀሌ 70 እንደርታን ዳግም መሪ አድርጓል።

ጨዋታው በሁለተኛው አጋማሽ 60ኛ ደቂቃ ላይ ሲደርስ ፍቃዱ መኮንን ግሩም የግንባር ኳስ አስቆጥሮ የጨዋታውን ውጤት 2 – 2 አድርጓል።

የዘጠኝ ሰዓቱ ጨዋታ ተጨማሪ ግብ ሳያስተናግድ በሁለት አቻ ውጤት ተጠናቋል።

ውጤቱን ተከትሎ አርባምንጭ ከተማ ነጥቡን 23 በማድረስ በግብ ክፍያ በልጦ 5ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ መቀሌ 70 እንደርታ በበኩሉ በ22 ነጥቦች በነበረበት የ7ኛ ደረጃ ለመቆየት ተገዷል።

በቀጣይ ሳምንት መርሐግብር መቀሌ 70 እንደርታ ከወላይታ ድቻ እንዲሁም አርባምንጭ ከተማ ከሀድያ ሆሳዕና ይጫወታሉ።

በዕለቱ ሁለተኛ መርሐግብር ደግሞ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳማ ከተማን በመጨረሻ ደቂቃ ግቦች 2 – 0 ረቷል።

ኤፍሬም ታምራት በ88ኛው ኪቲካ ጀማ ደግሞ በ90+5 ደቂቃዎች ላይ የዓምናውን ሻምፒዮን አሸናፊ ያደረጉ ግቦችን አስቆጥረዋል።

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበት ሲሆን አዳማ ከተማ በበኩሉ ተከታታይ አራተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደበት ጨዋታ ሆኗል።

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነጥቡን 18 በማድረስ ወደ 13ኛ ደረጃ ከፍ ሲል አዳማ ከተማ በበኩሉ በ15 ነጥቦች በነበረበት 15ኛ ደረጃ ላይ ለመቆየት ተገዷል።

በ18ኛው ሳምንት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሀዋሳ ከተማ እንዲሁም አዳማ ከተማ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ይጫወታሉ።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article “ትልቁ ግቤ በኢትዮጵያን ብሔራዊ ቡድን ማልያ ዋንጫ ማሳካት ነው” ማህሌት ምትኩ (ኢትዮ ኤሌክትሪክ)
Next Article ፍሬው ኃይለገብርኤል የወሩ ኮከብ አሰልጣኝ በመሆን ተመረጠ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

ቶታል ካፍ ኮንፌዴሬሽን ካኘ ዮንግ ስፖርት.አ. ከ መከላከያ በቀጥታ /LIVESCORE/

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
በአለም ሻምፕዮና የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር ላይ የኢትዮጵያውያን አትሌቶች ስኬት
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከዋሊያ ቢራ ጋር የስፖነሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራረመ
ካፍ የውድድር ቀኖችን ይፋ አደረገ !
የዝውውር ዜና ፋሲል ከተማ ኬኒያዊውን ሁለገብ ተጨዋች ሰንደይ ሙቱኩን አስፈረመ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?