By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ወልዋሎ አዲግራት ከድል ጋር ሲታረቅ ኤልፓ ከተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሲዳማ ቡናሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወልዋሎዜናዎችኢትዮ-ኤሌክትሪክ

ወልዋሎ አዲግራት ከድል ጋር ሲታረቅ ኤልፓ ከተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ሲደረጉ ከድል የራቁ ቡድኖች ወደ ድል የተመለሱበትን ውጤት አስመዝግበዋል።

በቀዳሚው የዕለቱ ጨዋታ በሻምፒዮንነት ፉክክሩ ላይ ያለው ሀድያ ሆሳዕናን የገጠመው ወልዋሎ አዲግራት ድል ቀንቶታል።

የውድድር ዘመኑን ቀዳሚ ድል ከ14 ጨዋታዎች በኋላ ያገኘው ወልዋሎ አዲግራት የማሸነፊያ ግቡን በቡልቻ ሹራ አማካኝነት አግኝቷል።

ክለቡ ለመጨረሻ ጊዜ በሊጉ ያሸነፈው ከአምስት አመታት በፊት ታህሳስ 29 2012 ዓ.ም ድሬዳዋ ከተማን ነበር።

- ማሰታውቂያ -

የሊጉን ግርጌ የያዘው ቡድኑ ነጥቡን ወደ አምስት ማሳደግም ችሏል።

ሀድያ ሆሳዕና በበኩሉ ድል አድርጎ ከመሪው ኢትዮጵያ መድኅን በነጥብ እኩል የሚሆንበትን ዕድል ሳይጠቀምበት ቀርቷል።

ቡድኑ ሽንፈት ያስተናገደውም ከስምንት(7 ድል እና 1 አቻ)ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ ነው።

በቀጣይ ሳምንት መርሐግብር ወልዋሎ አዲግራት ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ሲጫወት ሀድያ ሆሳዕና በበኩሉ ከሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድኅን ጋር ይጫወታል።

በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ደግሞ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ላይ አሸንፎ የማያውቀው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድል ቀንቶታል።

ሲዳማ ቡናን የገጠመው ኢትዮ ኤሌክትሪክ 2 – 0 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ሁለቱንም ግቦች ናትናኤል ገ/ጊዮርጊስ በ21ኛ እና 24ኛ ደቂቃዎች ላይ አስቆጥሯል።

የዘሪሁን ሸንገታው ቡድን ፋሲል ከነማን ከረታበት የሰባተኛ ሳምንት ጨዋታ በኋላ ያሳካው የመጀመሪያ ሶስት ነጥብ ነው። ውጤቱን ተከትሎ ነጥቡን 18 ማድረስም ችሏል።

ሲዳማ ቡና በበኩሉ ከሶስት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ሽንፈትን ያስተናገደበት ጨዋታ ሆኗል። ቡድኑ በነበረው 19 ነጥብም ለመቆየት ተገዷል።

በቀጣይ ሳምንት ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከወልዋሎ አዲግራት ሲጫወት ሲዳማ ቡና በበኩሉ አራፊ ቡድን ነው።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article መቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጉበትን ዕድል ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል
Next Article ኤፍሬም ኃይለማርያም፣ ግሩም ሃጎስ፣ ብርሃኑ አዳሙ እና ብሩክ እንዳለ የጨዋታ እገዳ ተጣለባቸው

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችፋሲል ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

“ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡናን ማሸነፋችን ለእኛ ጥርጊያ መንገድ እንጂ ፍፃሜ አይደለም” አሰልጣኝ ስዩም ከበደ /ፋሲል ከነማ/

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ሪፖርት | ስሑል ሽረ ወደ አሸናፊነት መንገድ የተመለሰበትን ድል ሰበታ ላይ አስመዝግቧል
የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ መድን ለገጣፎን አሸንፏል !
Late Fedy Arfaoui goal knocked out Fasil Kenema from CAF Confederation’s Cup
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 12ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?