By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አህመድ ሁሴን አዞዎቹን ባለ ድል ሲያደርግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከስሁል ሽረ ነጥብ ተጋርቷል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻኢትዮጵያ ንግድ ባንክአርባምንጭ ከተማስሁል ሽረየጨዋታ ዘገባ

አህመድ ሁሴን አዞዎቹን ባለ ድል ሲያደርግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከስሁል ሽረ ነጥብ ተጋርቷል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታድየም መደረግ ጀምረዋል።

በቀዳሚው ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ወላይታ ድቻን አሸንፏል።

2 – 1 በተጠናቀቀው ጨዋታ አዞዎቹ በያሬድ ዳርዛ የ16ኛ ደቂቃ ግብ እስከ 60ኛው ደቂቃ ድረስ መሪ መሆን ችለዋል።

በረጅም ወደ አርባምንጭ ከተማ የሳጥን ክልል የተላከውን ኳስ የቡድኑ ተከላካዮች በተገቢው መልኩ ለማራቅ በተቸገሩበት አጋጣሚ ያገኘው ያሬድ ዳርዛ በግብ ጠባቂው ላይ ከፍ አድርጎ ከመረብ አሳርፎታል።

- ማሰታውቂያ -

ጨዋታው 60ኛ ደቂቃ ላይ ሲደርስ አህመድ ሁሴን ከቡድን አጋሩ የተላከለትን ኳስ የግብ ክልሉን ለቆ በወጣው አብነት ሀብቴ አናት ላይ ከፍ በማድረግ ቡድኑን አቻ አድርጓል።

መደበኛው ዘጠና ደቂቃ ሊጠናቀቅ አንድ ደቂቃ ብቻ በቀረው ጊዜ አህመድ ሁሴን በድጋሚ ግብ አስቆጥሮ አዞዎቹን አሸናፊ አድርጓል።

አጥቂው ከመስመር የተሻገረለትን ኳስ በግሩም ሁኔታ በቀኝ እግሩ ተቆጣጥሮ በግራ እግሩ በመምታት ከመረቡ አዋህዶታል።

ውጤቱን ተከትሎ አርባምንጭ ከተማ ነጥቡን 21 በማድረስ ደረጃውን ወደ 6ኛ ከፍ ሲያደርግ ወላይታ ድቻ በበኩሉ ወደ 7ኛ ደረጃ ተንሸራቷል።

በ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች አርባምንጭ ከተማ መቀሌ 70 እንደርታ እንዲሁም ወላይታ ድቻ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ይጫወታሉ።

በዕለቱ ሁለተኛ መርሐግብር ደግሞ በወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኙት የዓምናው ሻምፒዮን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከስሁል ሽረ 1 – 1 ተለያይተዋል።

በጨዋታው 60ኛ ደቂቃ ላይ ኪቲካ ጀማ ከባሲሩ ዑመር የተሻገረለትን ኳስ በግንባር በመግጨት ቡድኑን መሪ ማድረግ ችሎ ነበር።

ነገር ግን የንግድ ባንክ መሪነት ከአምስት ደቂቃዎች መሻገር አልቻለም።

በ65ኛው ደቂቃ ላይ ከማዕዘን የተሻገረን ኳስ መሀመድ ሱሌማን በግንባሩ በመግጨት ስሁል ሽረን አቻ ያደረገ ሲሆን ጨዋታውም በ1 – 1 ውጤት ፍፃሜውን አግኝቷል።

ሁለቱም ቡድኖች ነጥባቸውን በአንድ ከፍ ቢያደርጉም በደረጃቸው ላይ ግን ለውጥ ማድረግ ሳይችሉ በነበሩበት ለመቆየት ተገደዋል።

በ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአዳማ ከተማ ሲጫወት ስሁል ሽረ አራፊ ቡድን ነው።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article በረከት ሳሙኤል፣አላዛር ማረነ፣ያሬድ ከበደ፣ ዋልታ አንደይ የጨዋታ እገዳ ሲጣለባቸው በክለብ ደግሞ ድሬደዋ ከተማ ቅጣት ተላልፎበታል
Next Article መድኅን መሪነቱን ሲያጠናክር መቀሌ 70 እንደርታም ድል ቀንቶታል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችመቐለ 70 እንደርታ

መቐለ 70 እንደርታ የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ !!

fitsum Wadu By fitsum Wadu 6 months ago
አማኑኤል ገብረሚካኤል በፈረሰኞቹ ቤት ለተጨማሪ አንድ አመት የሚያቆየውን ኮንትራት ተፈራርሟል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 13ኛ ሳምንትና የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
የክለቦች የኮቪድ መረጃ !
“የበፊቱን ሐዋሳ ከተማን ለመገንባት ጠንክረን እየሰራን ነው”ብሩክ በየነ /ሐዋሳ ከተማ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?