By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: መቻል የሊጉን መሪነት መረከብ የሚችልበትን ዕድል ሲያመክን የሊጉን ግርጌ የያዙት ክለቦች ነጥብ ተጋርተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ወልዋሎሀዋሳ ከተማየጨዋታ ዘገባፋሲል ከነማመቻልየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

መቻል የሊጉን መሪነት መረከብ የሚችልበትን ዕድል ሲያመክን የሊጉን ግርጌ የያዙት ክለቦች ነጥብ ተጋርተዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት መርሐግብር ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ፍፃሜውን አግኝቷል።

በዕለቱ በቀዳሚነት ከቀን 9:00 ጀምሮ በተደረገው ጨዋታ የተገናኘቱ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ግርጌ የሚገኙት ሀዋሳ ከተማ እና ወልዋሎ አዲግራት ነጥብ ተጋርተዋል።

በጨዋታው ናትናኤል ዘለቀ በ25ኛው ደቂቃ ላይ ከቆመ ኳስ መነሻውን ባደረገ ኳስ ባስቆጠረው ግብ ወልዋሎ አዲግራትን መሪ ማድረግ ችሏል።

ወልዋሎ አዲግራት በመሪነት የመጀመሪያውን አጋማሽ ቢያጠናቅቅም የሁለተኛው አጋማሽ በተጀመረ 48ኛው ሰከንድ ላይ ግብ አስተናግዷል።

- ማሰታውቂያ -

ግቡን ያስቆጠረው እስራኤል እሸቱ ሲሆን የውድድር ዓመቱ ቀዳሚ ግቡ ሆኖም ተመዝግቧል።

ውጤቱን ተከትሎ ሀዋሳ ከተማ አሸንፎ ደረጃውን ማሻሻል የሚችልበትን ዕድል ባለመጠቀሙ በ11 ነጥቦች በነበረት የ17ኛ ደረጃ ለመቆየት ሲገደድ ወልዋሎ አዲግራትም ነጥቡን 2 አድርሶ የ18ኛ ደረጃውን ይዞ ቀጥሏል።

በ16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም ወልዋሎ አዲግራት ከሀድያ ሆሳዕና ጋር ይጫወታሉ።

የሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ፋሲል ከነማን ከመቻል አገናኝቶ በተመሳሳይ 1 – 1 ተጠናቋል።

በረከት ደስታ በ38ኛው ደቂቃ ላይ ያስቆጠረው ግብ ጦሩን መሪ ሲያደርግ እስከ 70ኛው ደቂቃ ድረስም ጨዋታው በ1 – 0 ውጤት ቆይቷል።

በ70ኛው ደቂቃ ላይ የፋሲል ከነማው አንዋር ሙራድ ከግራ መስመር የተሻገረውን ኳስ አየር እንዳለ በመቀስ ምት በመምታት በድንቅ ሁኔታ ከመረብ አሳርፏል።

ውጤቱንም ተከትሎ መቻል ዳግም ወደ መሪነት የሚመለስበትን ዕድል ሳይጠቀምበት ቀርቷል።

መቻል በጨዋታው ባገኘው አንድ ነጥብ አማካይነት ነጥቡን 26 በማድረስ የሁለተኛ ደረጃን የያዘ ሲሆን ፋሲል ከነማ በበኩሉ ነጥቡን 17 በማድረስ ወደ 12ኛ ከፍ ብሏል።

በቀጣይ ሳምንት በሚደረጉ ጨዋታዎች መቻል ከባህርዳር ከተማ ሲገናኝ ፋሲል ከነማ አራፊ ቡድን ነው።

ሊጉን ኢትዮጵያ መድኅን ፣ መቻል እና ሀድያ ሆሳዕና ተመሳሳይ 26 ነጥቦችን ይዘው በግብ ክፍያ በመበላለጥ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ስሁል ሽረ ፣ ሀዋሳ ከተማ እና ወልዋሎ አዲግራት በወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኙ ክለቦች ናቸው።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አቡበከር ናስር ለአሰልጣኙ ንግግር መልስ ሰጥቷል
Next Article አረጋሽ ካልሳ በመጀመሪያ ጨዋታዋ ግብ አስቆጠረች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አፍሪካዜናዎችሴካፋ

ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በሴካፋው ይጠበቃሉ !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 5 years ago
ተወዳጅዋ ሀትሪክ ነገ ማለዳ እጅዎ ትገባለች የመጀመሪያዋ ባለቀለም የሆነችው ሀትሪክ ጋዜጣ በነገው ዕትሟም እንደተለመደው አዳዲስና ወቅታዊ አነጋጋሪ የሀገር ውስጥና የባህር ማዶ ዘገባዎቿን ይዛ እጅዎ ትደርሳለች። በሀገር ውስጥ ዘገባዋች በወር 125ሺ ብር በሚከፈላቸው አስልጣኝ የሚስለጥነው የኢትዮጵያ ብ/ቡድን የጅቡቲ አቻውን በአሳር በመከራ ማሸነፉን ተከትሎ የተጠናከረ ዘገባ እንዲሁም በተወዳጁ The big Interview ዓምድ በሳል አስተያየት በመስጠት የሚታወቁትን የህግ ባለሙያውን አቶ ኃይሉ ሞላን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ አነጋጋሪ ቃለ-ምልልስ ይዛ የምትቀርብ ሲሆን በባህር ማዶ ዘገባዎቿ ደግሞ በአዲሱና በውዱ መድፈኛ ኒኮላስ ፔፔ ዙርያ እንዲሁም የአለማችን ውዱን ተከላካይ በእጁ ባስገባው ሀሪ ማግዊር ዙርያ ያልተስሙና አዳዲስ ዘገባዎችን አጠናክራ ነገ ማክስኞ በገበያ ላይ ትውላለች።
የመሀል ተከላካዩ የአብስራ ሙሉጌታ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተመለሠ።
ወልቂጤ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሽመክት ጉግሳ የውበቱ ኣባተ ሁለተኛ ፈራሚ ሆኗል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?