By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀዋሳ ከተማን ሲረታ አዳማ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሀዋሳ ከተማድሬዳዋ ከተማኢትዮ-ኤሌክትሪክአዳማ ከተማየጨዋታ ዘገባዜናዎች

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀዋሳ ከተማን ሲረታ አዳማ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የስድስተኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ ስታድየም ተደርገዋል።

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ አዳማ ከተማ በቀድሞ አሰልጣኙ ከሚመራው ድሬዳዋ ከተማ ተገናኝተው በአንድ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።

በጨዋታው መሀመድኑር ናስር በ23ኛው ደቂቃ ላይ በደጋፊዎቹ ፊት የሚጫወተውን ድሬዳዋ ከተማን ቀዳሚ አድርጓል።

ነገር ግን የድሬዎች ደስታ ብዙም ሳይቆይ በ24ኛው ደቂቃ ላይ ቢንያም አይተን አዳማ ከተማን አቻ ያደረገ ግብ አስቆጥሯል።

- ማሰታውቂያ -

በቀጣዮቹ ደቂቃዎች ግብ ያላስመለተው ጨዋታው በ1 – 1 ውጤት ፍፃሜውን አግኝቷል።

ውጤቱንም ተከትሎ ሁለቱም ክለቦች ነጥባቸውን በተመሳሳይ ስምንት አድርሰዋል።

በሰባተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ድሬዳዋ ከተማ ከሀድያ ሆሳዕና እንዲሁም አዳማ ከተማ ከመቻል ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።

በሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀዋሳ ከተማን 2 – 1 ረቷል።

በጨዋታው የተቆጠሩት ሶስቱም ግቦች በሀዋሳ ከተማ ተጫዋቾች የተቆጠሩ ናቸው። 8ኛው ደቂቃ ላይ ሀዋሳ ከተማ መሪ ሲሆን አሊ ሱሌማን ግቡን ያስቆጠረው ተጫዋች ነው።

አቻ ለመሆን እስከ 36ኛው ደቂቃ ድረስ ለመጠበቅ የተገደዱት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በረከት ሳሙኤል በራሱ ላይ ባስቆጠረው ግብ 1 – 1 ሆነዋል።

በጨዋታው 90ኛ ደቂቃ ላይ የሀዋሳ ከተማው ግብ ጠባቂ ሰዒድ ሀብታሙ በራሱ ላይ ባስቆጠረው ግብ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሸናፊ ሆኗል።

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥቡን ዘጠኝ አድርሶ ወደ 5ኛ ደረጃ ከፍ ሲል ሀዋሳ ከተማ በበኩሉ በሰባት ነጥቦች 13ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።

በቀጣይ ሳምንት መርሐግብር ሀዋሳ ከተማ አራፊ ቡድን ሲሆን ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከፋሲል ከነማ ይጫወታል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article መቻል ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሲረታ ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ግቦች ወደ ድል ተመልሰዋል
Next Article በረከት አማረ እና እንየው ካሳሁን የጨዋታዎች ቅጣት ተላለፈባቸው

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎች

የሎዛ አበራ አዲስ ዓለም

Yishak belay By Yishak belay 5 years ago
​የእርስዎ እና የእኛ የሆነችው ተወዳጇ እና ተናፋቂዋ ቤስት ስፖርት መፅሔት በእዚህ ወር እትሟ 
አዲሱ የሉሲዎቹ ዋና አሰልጣኝ ፍሬዉ ሀይለገብርኤል ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል !!
የዋልያዎቹ አሰላለፍ ይፋ ሆናል
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 10ኛ ሳምንት በቀጥታ /LiveScore/ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወልዲያ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?