By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: በረከት አማረ እና እንየው ካሳሁን የጨዋታዎች ቅጣት ተላለፈባቸው
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

በረከት አማረ እና እንየው ካሳሁን የጨዋታዎች ቅጣት ተላለፈባቸው

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የስድስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ይፋ ሲሆኑ ሁለት ተጫዋቾች የጨዋታዎች ዕገዳ ተላልፎባቸዋል።

የወልዋሎ አዲግራቱ አምበል እና ግብ ጠባቂ በረከት አማረ ክለቡ ከኢትዮጵያ መድኅን ጋር ከነበረው ጨዋታ በኋላ የጨዋታውን ዳኛ አፀያፊ ስድብ በመሳደቡ የቀይ ካርድ ተመልክቷል።

በተጨማሪም የሀዋሳ ከተማው እንየው ካሳሁን ክለቡ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ከነበረው ጨዋታ በኋላ የተጋጣሚ ቡድን አባላትን በምልክት አፀያፊ ስድብ ስለመሳደቡ ሪፖርት ቀርቦበታል።

በዚህም ሁለቱም ተጫዋቾች እያንዳንዳቸው የሶስት ጨዋታ እና የሶስት ጨዋታዎች እገዳ ተላልፎባቸዋል።

- ማሰታውቂያ -

በረከት አማረ ክለቡ ወልዋሎ አዲግራት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ከአርባምንጭ ከተማ እና ከፋሲል ከነማ ጋር የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች እንዲሁም እንየው ካሳሁን ክለቡ ሀዋሳ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ፣ ከወላይታ ድቻ እና መቀሌ 70 እንደርታ የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የሚያልፏቸው ይሆናል።

በተያያዘም ባህርዳር ከተማ ፣ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ከተማ በሳምንቱ ጨዋታዎቻቸው ላይ አምስት አምስት ተጫዋቾቻው የማስጠንቀቂያ የቢጫ ካርድ በመመልከታቸው እያንዳንዳቸው የ5 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀዋሳ ከተማን ሲረታ አዳማ ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
Next Article የወላይታ ድቻ እና ሀድያ ሆሳዕና ደጋፊዎች በ170 የስታድየም ወንበሮች ላይ ጉዳት ማድረሳቸው ተገለጸ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችሀዋሳ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | የአስረኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን ባለ ድል አድርጓል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
ፋሲል ከነማ  በሙጂብ ቃሲም ዝውውር ዙሪያ ስምምነት ላይ አልደረስንም አለ
ፕሪሚየር ሊጉና የኮቪድ ምርመራ ውዝግብ “የኮቪድ ምርመራ ውጤቶችን ልክ ነው አይደለም ለማለት ሥልጣኑም፣ ክህሎቱም፣ ዕውቀቱም የለንም” አቶ ክፍሌ ሠይፈ የሊግ ካምፓኒ ሥራ አስኪያጅ
የ9ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
​የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 5ተኛ ሳምንት ውጤቶች እና ደረጃ ሰንጠረዥ 
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?