By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሲዳማ ቡና ወርቃማ ሦስት ነጥብ አግኝቷል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሀዋሳ ከተማሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ወርቃማ ሦስት ነጥብ አግኝቷል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 weeks ago
Share
SHARE

በሮዱዋ ደርቢ በበርካታ ደጋፊዎች የተደረገው የሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ ሲዳማን ባለ ድል በማድረግ የደረጃ አናቱን በነጥብ ብልጫ መርቷል።

በሁለቱ ክለቦች ንግግር ከአዳማ ከ15 ሺህ በላይ ተመልካቾችን በሚይዘው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ላይ በተደረገው የሊጉን መሪነዎች ያገናኘው ጨዋታ በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ሔኖክ አበበ እየተመራ አስር ሰዓት ሲል ጀምሯል። እንደነበረው የደጋፊ ድባቡ በእንቅስቃሴ ብዙም ሳቢ ያልነበረው የመጀመሪያው አጋማሽ በአንፃራዊነት ሲማ ቡናዎች ሻል ያለውን የማጥቃት አቅም ያሳዩበት ነበር ማለት ይቻላል።

ያሬድ ባዬ ከማዕዘን ተሻምታ የሀዋሳ ተከላካዮች በመዘናጋት ሆነው ያሬድ ባዬ ሞክሮ የግቡ የግራ ቋሚ ብረትን ገጭታ ከወጣችዋ ኳስ በኋላ 43ኛው ደቂቃ መሪ የሆኑበትን ጎል ወደ ካዝናቸው ከተዋል። ከግራ ተነስቶ በጥሩ የእግር ስር ወደ ሳጥን የላከለትን ኳሶ መስፍን ታፈሠ ብርሀኑ በቀለ የሀዋሳ ተከላካዮች ዝንጉነት ታክሎበት የግቡን አግዳሚ እና መረብ ኳሷ ነካክታ ግብ ሆናለች።

- ማሰታውቂያ -

በሁለተኛው አጋማሽ በብዙ ተለውጠው የተመለሱት ሀዋሳ ከተማዎች በተለይ ሽመልስ በቀለ ወደ አማካይ ክፍሉ ከመጣ በኋላ ባደረገው እንቅስቃሴ 49ኛው ደቂቃ አንጋፋው አማካይ የሰጠውን ኳስ ተባረክ ሄፋሞ ጎል አድርጎት ጨዋታው ወደ 1ለ1 ቢለወጥም 55ኛው ደቂቃ ከእጅ ውርወራ የተገኘን ኳስ ደግፌ አለሙ ወደ ሳጥን ሲያሻማ የሀዋሳው ተከላካይ ሠለሞን ወዴሳ አቋቋምን የተመለከተው መስፍን ታፈሠ የልጅነት ክለቡ መረብ ላይ በግንባር አሳርፏል።

ጨዋታው ሊጠናቀቅ ወደ መጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ሀዋሳዎች በድግግሞሽ በተለይ ጌታነህ ከማዕዘን ሽመልስ አሻምቶ በግንባር ገጭቶ የግቡ ብረት ከመለሰበት አስቆጪ ሙከራ መልስ ለኋላ ክፍላቸው ጠንቃቆች የነበሩት ሲዳማ ቡናዎች 2ለ1 በመርታት ሊጉ በሦስት ነጥብ ልዩነት መምራት ጀምረዋል።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ናይጄሪያዊው አማካይ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ነው
Next Article መቐለ 70 እንደርታ እና ኪቲካ ጀማ ሊለያዩ ነው
Leave a comment

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችድሬዳዋ ከተማመቐለ 70 እንደርታ

ድሬዳዋ ከተማ ያሬድ ሃሰንን አስፈረመ

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
ደቡብ ፖሊስ ዘላለም ሽፈራው (ሞሪንሆ) ቀጠረ
ሪፖርት | ፋሲል ከተማ የመጀመሪያ ሽንፈቱን ሲያስተናግድ መቐለ ከተማ ድል ቀንቶታል።
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና በእንዳለ ደባልቄ ሀትሪክ ታግዞ ጣፋጭ ድል ማስመዝገብ ችሏል።
ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ለስልጠና ወደ ሞሮኮ ያቀናሉ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?