By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሲዳማ ቡና ወደ ሊጉ መሪነት ሲመለስ ሀድያ ሆሳዕናንም አሸንፏል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሀዋሳ ከተማሲዳማ ቡናሀዲያ ሆሳዕናሸገር ከተማ

ሲዳማ ቡና ወደ ሊጉ መሪነት ሲመለስ ሀድያ ሆሳዕናንም አሸንፏል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 months ago
Share
SHARE

ሲዳማ ቡና በሁለተኛው አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎች ሸገርን 2ለ0 በመርታት ወደ ሊጉ መሪነት ሲመለስ ሀድያ ሆሳዕና ተከታታይ ሦስተኛ ድሉን ሀዋሳ ላይ አስመዝግቧል።

ሀድያ ሆሳዕና 1-0 ሀዋሳ ከተማ

ሀዋሳ ከተማዎች ከወትሮ እንቅስቃሴያቸው ትዕግስትን መርጠው ለመጫወት ጥረት ባደረጉበት የመጀመሪያው አጋማሽ ከፍ ባለ የሽግግር እንቅስቃሴ መጫወትን መርጠው በታዩት ሀድያ ሆሳዕናዎች የሙከራ ብልጫው ተወስዶባቸው ያስተዋልን ሲሆን በዚህም የጨዋታ መንገድ ጎልን 22ኛው ደቂቃ ላይ መመልከት ችለናል። ሄኖክ አርፊጮ ከግራ የራሳቸው ሜዳ በረጅሙ በቀኝ የሜዳው ክፍል ያሻገራትን ኳስ የሀዋሳውን ተከላካይ ብሩክ ታደለን ጀርባውን ገጭታ የተመለሰች ኳስን እዮብ አለማየሁ ከኤልያስ አህመድ ጋር ተቃብሎ ያቀበለውን ኳስ ጫላ ተሺታ ወደ ጎልነት ለውጦ ነብሮቹን ቀዳሚ ማድረግ ችሏል። ከጎሏ መቆጠር በኋላ በሀድያ ሆሳዕና በኩል በተደረገ ሌላ ሙከራ ሄኖክ አርፊጮ ከቅጣት አሻምቶ ናትናኤል ሻጋሞ በራሱ ላይ በግንባር ገጭቶ ለማስቆጠር የተቃረበበት አጋጣሚ በአጋማሹ ሌላኛው በጥራት የተሞላች ሙከራ ሆናለች።

ከዕረፍት መልስ መጠነኛ መሻሻልን ይዘው ሀዋሳዎች መመለስ በቻሉበት አጋማሽ የመጨረሻው ሜዳ ላይ ግን አሁንም የግብ ዕድሎችን መፍጠር ላይ ደካሞች ነበሩ። ሀድያ ሆሳዕናዎች በአንድ ለአንድ ግኖኙነት በተመስገን ብርሀኑ ጥቃት ሰንዝረው ሰይድ ሀብታሙ ካዳናት በኋላ ሀዋሳዎች አብነት ደምሴ ከሳጥን ውጪ አክርሮ መቶ የግብ ዘቡ ያሬድ በቀለ ያዳናት እና ቢኒያም በላይ ከማዕዘን አሻምቶ ያሬድ ከያዛት ሌላ ሙከራ በኋላ ጨዋታው በመጀመሪያ አጋማሽ የሀድያ ሆሳዕና ብቸኛ ጎል 1ለ0 ተቋጭቷል።

- ማሰታውቂያ -

ሲዳማ ቡና 2-0 ሸገር ከተማ

ፌድራል ዋና ዳኛ ዳንኤል ግርማይ በመሩት የምሽቱ መርሀግብር ሲዳማ ቡናዎች በይበልጥ ለሳጥኑ በመጠጋት በድግግሞሽ ጥቃት ለመሰንዘር ጥረት ማድረግ የቻሉበት ቢሆንም ጥቅጥቅ ባለ መከላከል ጎሎች እንዳይቆጠርባቸው ጥረት ሲያደርጉ የነበሩት ሸገር ከተማዎች በተጋጣሚያቸው ብልጫ ቢወሰድባቸው ጎል ሳይቆጠርባቸው ጨዋታ ተገባዷል።

ከዕረፍት በተመለሰው ጨዋታ ሲዳማ ቡናዎች ከመስመር በሚነሱ ማጥቃቶቻቸው ከቆሙበት እንቅስቃሴ መቀጠል የቻሉ ሲሆን በተለይ ፍቅረየሱስ እና መስፍን በሚያደርጓቸው ተደጋጋሚ የመጨረሻው ሜዳ የአንድ ለአንድ የበላይነት የሸገር ከተማ የተጫዋቾች ግላዊ ስህተት ታክሎባቸው ግብ ወደ ማስቆጠሩ መጥተዋል። 52ኛው ላይ ከሔኖክ አዱኛ እግር ስር መስፍን ታፈሠ የነጠቀውን ኳስ ወደ ሳጥን መሬት ለመሬት ሲያሻግር ብለስ ናጎ በሁለት እጎሩ መሐል ሾልካ የደረሰችውን ኳስ ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን ከመረብ አሳርፎ ሲዳማ ቡናን ቀዳሚ አድርጓል።

ተመስገን ከቅጣት በሚገርም ዕይታ ሞክሮ ባህሩ ያዳነበት እና ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን ካመለጠችው ዕድል በኋላ 79ኛው ደቂቃ ላይ የሸገሩ ተከላካይ በተሳሳተ መንገድ ያቀበለውን ኳስ ተመስገን በጅሮንድ በአግባቡ ሰጥቶት መስፍን ታፈሠ በድንቅ አጨራረስ ጎል በማድረግ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 አሸናፊ ሆኖ ወደ ሊጉ መሪነት እንዲመለስ አስችሏል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ኢትዮጵያ ቡና በሁለት አመት ውል አዲስ አሰልጣኝ ቀጠረ
Next Article ነገሌ አርሲ 19 ነጥብ ላይ የደረሰበትን ድል ሲያስመዘግብ አዳማ ከተማ የውድድር ዘመኑን 5ኛ ድል አሳክቷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

“መስመር ያለፈ ተቃውሞ ሲበዛ ጤናዬንም ደጋፊውንም ከማጣ ጤናዬን ባቆይ ብዬ መራቅን መርጫለሁ”  አሰልጣኝ ዘ/ማሪያም ወ/ጊዮርጊስ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በኦታዋ ጎዳና ደምቀው አመሹ ፤ ነፃነት ጉደታ በፍፁም የበላይነት አሸነፈች
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውላቸውን አራዘሙ
ሉሲዎቹ ለአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ይረዳቸዉ ዘንድ ሁለተኛ የአቋም መለኪያ ጨዋታቸውን በዛሬዉ ዕለት ያደርጋሉ !!
የጨዋታ ዘገባ | የወልቂጤ ከተማ እና የፋሲል ከነማ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?