By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: መቐለ እና ሀድያ ሆሳዕና ወሳኝ ድል አሳክተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችአርባምንጭ ከተማመቐለ 70 እንደርታሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባ

መቐለ እና ሀድያ ሆሳዕና ወሳኝ ድል አሳክተዋል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 months ago
Share
SHARE

በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ስታዲየም ሁለቱን አሰልጣኝ ያሰናበቱ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ በመቐለ አሸናፊነት ሲጠናቀቅ ሀድያ ሆሳዕናም ድል አድርጓል።

አርባምንጭ ከተማ 0-2 መቐለ 70 እንደርታ

ዘጠኝ ሰአት ሲል ሁለቱን አሰልጣኝ ያሰናበቱ እና በውጤት ረሀብ ውስጥ ያሉ ቡድኖችን ያገናኘው በፌድራል ዋና ዳኛ መስፍን ዳኜ የተመራው ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ በእንቅስቃሴ በተወሰነ ረገድ አርባምንጭ ከተማዎች የተሻሉ ቢመስሉም በመከላከሉ በሚሰሩት ስህተት ጎል ተቆጥሮባቸዋል። 15ኛው ደቂቃ ላይ ከግራ መስመር አቅጣጫ ፍፁም አለሙ ከቅጣት ምት አሻምቶ ኪቲካ ጀማ በግንባር ጨርፎ የግብ ዘቡ ፂሆን መርዕድ በአግባቡ አለመቆጣጠሩን ተከትሎ ኳሷን ያገኘው ብርሀኑ አዳሙ አሳዳጊ ክለቡ መረብ ላይ በማሳረፍ መቐለን መሪ ማድረግ ችሏል።

ከዕረፍት መልስ ጨዋታው ሲቀጥል ከቆመበት እንቅስቃሴው የቀጠለው የቡድኖቹ ጨዋታ የግብ ዕድሎችን ከመፍጠር አኳያ አሁንም ጊዜያዊ አሰልጣኛቸውን ፀጋዬ ኪዳነማርያምን በወረቀት ጉዳይ በዛሬው ጨዋታ ያላገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ጎል አግኝተዋል። 56ኛው ደቂቃ በፈጣን መልሶ ማጥቃት ወደ ቀኝ የተለጠጠ ኳስን ያገኘው ፍፁም አለሙ የግል ጥረቱን ተጠቅሞ በጥልቀት ይዞ በመግባት ወደ ውስጥ ያሻገረውን ኳስ የአርባምንጭ ከተማ ልማደኛ የመከላከል ክፍተት ታክሎበት ጎል ተቆጥሮ ጨዋታው 2ለ0 በመቐለ አሸናፊነት ተጠናቋል። ክለቡም ከናፈቀው ድል ጋር መገናኘት ችሏል።

- ማሰታውቂያ -

ሀድያ ሆሳዕና 2-1 ወላይታ ድቻ

በመቀጠል አመሻሹን ሀድያ ሆሳዕናን ከ ወላይታ ድቻ ባገናኘው መርሀግብር ጠንካራ ፉክክርን ነገር ግን የሀድያ ሆሳዕና ፈጣን ሽግግሮችን በአንፃራዊነት ያስተዋልንበትን የመጀመሪያ አጋማሽ አስመልክቶናል። 15ኛው ደቂቃ ላይ በተሳኩ ረጃጅም ኳሶች ማጥቃትን የጀመሩት ሀድያ ሆሳዕናዎች ከጦና ንቦቹ አማካይ ኪዳኔ አሰፋ እግር ስር እዮብ አለማየሁ የነጠቀውን ኳስ በግምት ከ25 ሜትር ርቀት አክርሮ በመምታት የቢኒያም ገነቱ መረብ ላይ አስቆጥሮ ነብሮቹን መሪ አድርጓቸዋል። ጨዋታው ቀጥሎ ፋታ በማይሰጥ ሽግግር ወደ መስመር አድልተው በይበልጥ የተንቀሳቀሱት ሀድያ ሆሳዕናዎች የግብ ዘቡ ቢኒያም ገነቱ ፀጋአብ ግዛው ላይ ሳጥን ውስጥ የሰራውን ጥፋት ተከትሎ የዕለቱ ዳኛ ሚካኤል ጣዕመ የሰጡትን የፍፁም ቅጣት ከረጅም ጊዜ ጉዳቱ የተመለሰው አምበሉ ሔኖክ አርፊጮ ሁለተኛ ጎል አድርጓታል።

ከዕረፍት መልስ መጠነኛ መሻሻልን ይዘው ወደ ሜዳ የገቡት ወላይታ ድቻዎች በረጅሙ ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል በሚላኩ ኳሶች አንዳች ነገርን ለመፍጠር ጥረት ቢያደርጉም አወዛጋቢ በሆነ መልኩ የተሰጠን የፍፁም ቅጣት ምት ብቸኛ ጎላቸውን አስቆጥረዋል። 66ኛው ደቂቃ ሙሉቀን አዲሱ ከቅጣት አሻምቶ ናትናኤል ናሲሩ ጎል ቢያደርገውም የዕለቱ ዳኛ ሚካኤል ጣዕመ ፊሽካቸውን አሰምተው ከሻሩ በኋላ በድጋሚ የፍፁም ቅጣት ምት በሚል ሰጥተው የጦና ንቦቹን ከሽንፈት መታደግ ያልቻለች ጎል መልካሙ ቦጋለ በማስቆጠር ጨዋታው 2ለ1 በሆነ ውጤት ተቋጭቷል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ነገሌ አርሲ ድል ሲቀናው ደርቢው ያለ ግብ ተጠናቋል
Next Article ኤልፓ እና ብርቱካናማዎቹ ወሳኝ ድል አስመዝገበዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችፋሲል ከተማሪፖርት

አፄዎቹ በሜዳቸው ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማሳካት ችለዋል

hatricksport team By hatricksport team 8 years ago
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስና አዳማ ከተማ ከሊጉ መሪ ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ 3 በማጥበብ ደረጃቸውን አሻሽለዋል
በሸገር ደርቢ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአቤል ያለው ግብ አሸንፏል
ሀትሪክ አበይት ጉዳዮች| የዘጠነኛ ሳምንት ሳምንት ዋና ዋና ጉዳዮች
የጨዋታ ዘገባ | የጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች ወልቂጤ ከተማን አሸናፊ አድርገዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?