By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: በ ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታ  ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ድል ሲመለስ አርባምንጭ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቅዱስ ጊዮርጊስባህርዳር ከተማአርባምንጭ ከተማየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

በ ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታ  ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ድል ሲመለስ አርባምንጭ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል

fitsum Wadu
fitsum Wadu 4 months ago
Share
SHARE

ሸገር ከተማን ከገጠመበት ስብስብ አምስት ተጨዋቾች መቀየር የቻሉት ፈረሰኛዎቹ የጣና ሞገዶቹን ሶስት ለ አንድ አሸነፉ

ባህር ዳር ከተማ 1-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ጨዋታው በጀመረ በ 2ተኛ ደቂቃ የባህርዳር ከተማ ግብ ጠባቂ የሆነው ይገርማል መኳንንት የሰራውን ጠፋት በመጠቀም ተገኑ ያሻገረለት ኳስ አቤል ያል በአስደናቂ አጨራረስ ማስቆጠር ችሏል ።

ቅዱስ ጊዮርጊስዎች ጫና በመፍጠር ሁለተኛ ጎል አቤል ያለው 26 ደቂቃ የተከላካዮችን ስህተት በመጠቀም ማስቆጠር ችሏል ።

- ማሰታውቂያ -

በጨዋታው ብልጫ ተወስዶባቸው የነበሩት ባህርዳሮች በ 32 ደቂቃ በረከት ጥጋቡ ከ ሳጥን ውጭ አክርሮ በመታው ኳስ ሁለት ለ አንድ መሆን የቻሉ ቢሆንም እረፍት ሊወጡ ሽርፍራፊ ሰከንዶች ሲቀሩት አዲሱ አቱላ ከ ሀብታሙ ጉላላት የተቀበለውን ኳስ ከ እርቀት በረኛው መውጣቱን ተመልክቶ አክርሮ በመምታት ማስቆጠር ችሏል ።

በሁለተኛ አጋማሽ ከመጀመሪያው አጋማሽ የተቀዛቀዘ እንቅስቃሴ የታየበት ሲሆን ቅዱስ ጊዮርጊስሶች በመጀመሪያ አጋማሽ የገኙትን ነጥብ አስጠብቀው ለመጫወት ሲሞክሩ ተስተውሏል ።

የእለቱ ሁለተኛ በሆነው ጨዋታ አዞዎቹ ከ አምና ሻምፒዮዎቹ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል !!

ኢትዮጵያ መድን 0-0 አርባምንጭ ከተማ

በሁለቱም ቡድኖች በኩል የተቀዛቀዘ እንቅስቃሴ የተደረገበት ጨወታ ሲሆን ጨዋታው ያለግብ ባዶ ለባዶ መጠናቀቅ ችሏል

በጨዋታው የኢትዮጵያ መድን ተጨዋች የሆነው ረመዳን የሱፍ ለጎል የቀረበ ሙከራ ካደረገበት አጋጣሚ ውጪ በመጀመሪያው አጋማሽ የተለየ ሙከራ ያልተደረገ ሲሆን በሁለተኛው አጋማሽ በተመሳሳይ ቀዝቃዛ እንቅስቃሴ ተደርጎበታል በሁለተኛው አጋማሽ አርባምንጭ ይሁን እንዳሻውን በ ሁለት ቢጫ ካርድ ከሜዳ የተወገደባቸው ቢሆን ከ ሻምፒናዎቹ ነጥብ መጋራት ችለዋል

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የሀዋሳ የዛሬ ቆይታ ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋን ባለ ድል አድርጓል
Next Article አዳማ ከተማ የአዲስ አበባ ቆይታውን ያለሽንፈት ሲያጠናቅቅ  ሸገር ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል !

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

በኢትየጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል። 

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
ሪፖርት | ወልዋሎ አዲግራት በሪችሞንድ ኦዶንግ ብቸኛ ግብ አሸነፈ
የጨዋታ ዘገባ | አዲስአበባ ከተማ ከወራጅ ቀጠናዉ ፈቀቅ ያለበትን ድል አስመዝግቧል !!
አህመድ አህመድ አዲሱ የካፍ ፕሬዚዳንት በመሆን ተመረጡ
የጨዋታ ዘገባ | ሀዋሳ ከተማ ድል ሲቀናው መቀሌ 70 እንደርታ ከመቻል ነጥብ ተጋርተዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?