By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሪፖርት | አቤል አሰበ በጭማሪ ደቂቃ ጎል ለድሬዳዋ ጣፋጭ ሦስት ነጥብ አስገኝቷል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
መቐለ 70 እንደርታየጨዋታ ዘገባዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ሪፖርት | አቤል አሰበ በጭማሪ ደቂቃ ጎል ለድሬዳዋ ጣፋጭ ሦስት ነጥብ አስገኝቷል

fitsum Wadu
fitsum Wadu 4 months ago
Share
SHARE

ድሬዳዋ ከተማ በመጨረሻ የጭማሪ ደቂቃ ጎል መቐለ 70 እንደርታን 2ለ1 በመርታት ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል።

ድሬዳዋ ከተማ 2-1 መቐለ 70 እንደርታ

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የሳምንቱ የማሳረጊያ መርሀግብር የሆነው የድሬዳዋ እና መቐለ ጨዋታ አስር ሰዓት ሲል በፌድራል ዋና ዳኛ ተካልኝ ለማ መሪነት ጅምሩን ያደረገ ሲሆን በመጀመሪያው አጋማሽም በአንፃራዊነት መቐለ 70 እንደርታ መጠነኛ ብልጫን ማሳየት የቻሉበት ነበር።

ከሁለቱም መስመሮች መነሻን ባደረጉ ምንጮች መንቀሳቀስን መርጠው መጫወት የቻሉት መቐለዎች ፍፁም ዓለሙ ካደረጋት እና የግብ ዘቡ ፍሬው ጌታሁን ካመከናት አጋጣሚ በኋላ ከዚሁ እንቅስቀሴ ከግራ መስመር አቅጣጫ ብርሀኑ አዳሙ የሰጠውን በጥሩ አንድ ሁለት የተጫወተው ፍፁም ዓለሙ ሰንጥቆለት በድንቅ አጨራረስ አሰጋኸኝ ጴጥሮስ መረብ ላይ ያሳረፋት ኳስ ቡድኑን መሪ እንዲሆን አድርጓል።

- ማሰታውቂያ -

በሁለተኛው አጋማሽ የተጫዋቾች ቅያሪን በማድረግ ቅርፅ ይዘው ወደ ሜዳ የተመለሱት ድሬዳዋዎች በፈጣን ሽግግር በተለይ ጀሚል ያዕቆብ እና መሐመድ ኑርናስር በጥልቀት በሚያደርጓቸው ወጥ እንቅስቃሴዎች ወደ ጨዋታ ለመመለስ ጥረት ሲያደርጉ ቆይተው 49ኛው ደቂቃ ላይ አቤል ነጋሽ ከቀኝ ወደ ውስጥ የጣለውን ኳስ መሐመድ ኑርናስር በግንባር ገጭቶ ወደ ጎልነት ለውጦ ወደ አቻነት አሸጋግሯል።

በቀጣዮቹም ደቂቃዎች ብልጫዎችን ለመውሰድ ወጥነት በሌለው መልኩ የቀጠለው ጨዋታ ብርሀኑ አዳሙ እና አሸናፊ ሀፍቱ ለመቐለ መሐመድ ኑርናስር ደግሞ ለድሬዳዋ ከተማ ካደረጎቸው አስቆጪ ሙከራዎች በኋላ ጨዋታው ተጠናቆ በተሰጠው ጭማሪ ደቂቃ ድሬዳዋ ከተማ የድል ግብን አግኝቷል። 90+3 ላይ ከአብዱሰላም ተነስታ መስዑድ አሾልኮ አቤል ነጋሽ ከግብ ጠባቂ ጋር ተገናኝቶ የተመለሰች ኳስን ያገኘው ተቀይሮ የገባው አቤል አሰበ የድል ግብ በማድረግ ብርቱካናማዎቹን አሸናፊ አድርጓል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን 17ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ
Next Article ደግፌ አለሙ የሶስት ጨዋታ እገዳ ሲጣልበት ኢትዮ ኤሌትሪክ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ እያንዳዳቸው የ አምስት ሺ ብር ቅጣት ተጥሎባቸዋል።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንአፍሪካዜናዎችአፍሪካ ዋንጫዋልያዎቹ

በኢትዮጵያ ምድብ የሚገኘው ሀገር የወዳጅነት ጨዋታ አድርጓል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ ቅሬታ ቀረበበት !
 ዜና ኮንፌዴሬሽን ካኘ | ዚማሞቶ ኢትዮጵያ ከደረሰ 3ኛ ልምምዱን ዛሬ ሰርቷል።
ኢትዮጵያ ቡና እና ካሳዬ አራጌ በይፋ ተፈራረሙ
“500 ደጋፊ ሊሄድ ቀርቶ ብሄራዊ ቡድኑ ራሱ ወደ ካሜሩን ይሄዳል ወይ? የሚለውን የምዕራባውያንን ምኞት የምናከሽፍበት መድረክ ነው” አቶ ባህሩ ጥላሁን / የፌዴሬሽኑ ዋና ፀሀፊ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?