By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን 17ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን 17ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 4 months ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን 17ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በአፍሪካ ኢኮኖሚክ አዳራሽ ከረፋድ ጀምሮ አካሂዶ አጠናቋል።

ጉባዔው በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ የመክፈቻ ንግግር ሲጀመር የፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራም ንግግር አድርገዋል።

በመቀጠልም በፌዴሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ባህሩ ጥላሁን አማካይነት በተንቀሳቃሽ ምስል የ2017 የበጀት ዓመት አጠቃላይ ሪፖርት ቀርቧል።

በሪፖርቱ በዓመቱ የተከወኑ ጉዳዮች እንዲሁም የነበሩ ጠንካራ እና ደካማ እንቅስቃሴዎች ቀርበዋል።

- ማሰታውቂያ -

ከሪፖርቱ ቀጥሎም የፋይናንስ ሪፖርት በግዢና ፋይናንስ አስተዳደሩ አቶ ነብዩ ደምሴ የቀረበ ሲሆን በዓመቱ 356,240,896.86 ብር ገቢ መገኘቱ ተገልጿል።

ማርኬቲንግ እና ስፖንሰርሺፕ ፤ ከፊፋ ፣ ከካፍ እና ከሴካፋ ፤ ከሴካፋ የውድድር ማስኬጃ ፤ ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ፤ ከፕሪሚየር ሊግ አ.ማ ፤ ከኪራይ ፤ ከተጫዋቾች ቴሴራ ፤ ከምዝገባ እና ዝውውር የክለቦች ውድድር ክፍያ እንዲሁም ሌሎች ያልተገለፁ የገቢ ምንጮች ናቸው ተብሏል።

 

በወጪ ደረጃ ደግሞ 296,401,320.61 ከአካውንቱ ማውጣቱን በሪፖርቱ ተገልጿል።

ከዚህም መካክል ለወንዶች ብሔራዊ ቡድን የወጣው የ91,294,696.35 ብር ወጪ በከፍተኛ ደረጃ ተቀምጧል።

በዋነኝነት ብሔራዊ ቡድኑ ጨዋታዎችን በሀገሩ ማድረግ አለመቻሉ እና በሌሎች ሀገራቶች ለመጫወት መገደዱ ለወጪው እንደምክንያት ቀርቧል።

ለዚህም ከመንግስትም በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በኩል 43,887,000.00 ድጋፍ መደረጉ ተገልጿል።

በተጨማሪም ለሴቶች ብሔራዊ ቡድን ፤ የጠቅላላ ጉባዔ ማስፈፀሚያ ፤ እርጅና ቅንስናሽ ፤ አስተዳደራዊ ወጪ ፤ ቴክኒክ እና ልማት ፤ የአሰልጣኞች ስልጠና ፤ የሮድ ቱ 2020 ፕሮጀክት እና የዳኞች ልማት በወጪነት የተቀመጡ ናቸው።

በአጠቃላይ ከወጪ ገቢ 59,839,576.25 ትርፍ መገኘቱን ሪፖርቱ አመላክቷል።

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

ለገቢው ማደግን መንግስት ለብሔራዊ ቡድን ያደረገው ድጋፍ ፤ በታዳጊ ልማት ስራዎች ምክንያት ከፊፋ ተጨማሪ ድጋፍ ማገኘቱ እንዲሁም የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እንደ ዋነኛ ምክንያት ቀርበዋል።

ይህም በ2016 የበጀት ዓመት ከተመዘገበው የ27,333,103.52 ኪሳራ በ87,172,679.77 የ2017 ብልጫ አሳይቷል።

ከሪፖርቶቹ በመቀጠልም ከጉባኤው ተሳታፊዎች የተለያዩ ጥያቄዎች እና ሀሳቦች ቀርበው በፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ግብረ መልስ ተሰጥቶባቸዋል።

በተለይም በታዳጊዎች ስልጠና እና በአሰልጣኞች ሰልጠና ዙሪያ ከጉባኤው አባላት ተደጋጋሚ ሀሳቦች እና ጥያቄዎች ቀርበዋል።

በመቀጠልም በ2018 የበጀት ዓመቱ የፌዴሬሽኑ ዕቅድ ላይ በተመሳሳይ ሀሳቦች ቀርበው ውይይት ከተደረገ በኋላ በሙሉ ድምፅ ዕቅዱ ፀድቋል።

በመጨረሻም የምርጫ ደንብ ላይ በስድስት አንቀፆች ላይ ማሻሻያ ተደርጎበት ቀርቦ ሀሳቦች ተንሸራሽረውበት በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ደሴ ከተማ አጥቂ አስፈረመ !
Next Article ሪፖርት | አቤል አሰበ በጭማሪ ደቂቃ ጎል ለድሬዳዋ ጣፋጭ ሦስት ነጥብ አስገኝቷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

የጨዋታ ሪፖርት | መቐለ ከተማ ወደ ፕሪሜየር ሊጉ መግባቱን አረጋገጠ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
ሰበር ዜና | ጅማ አባጅፋር አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን አገደ
ሰበታ ከተማ ውበቱ አባተን በይፋ በአሰልጣኝነት ቀጠረ
“የኢት.ቡናን ችግር ለማስወገድ አስተዳደራዊ ሳይሆን የሜዳ ላይ ችግሮችን አስቀድሞ መፍታት ይገባል” “በአምስት ዓመት የብ/ቡድን ቆይታዬ ከ30 በላይ አሰልጣኞች ተፈራርቀውብኛል” ዕድሉ ደረጄ (የቀድሞ የኢት.ቡና ተጨዋችና አሰልጣኝ)
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ ሰብሳቢ ካፍ ባደረገላቸው ግብዣ ወደ ጋቦን ትናንት ምሽት አመሩ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?