By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ76 ቀናት ሀድያ ሆሳዕና ደግሞ ከ53 ቀናት በኋላ አሸንፈዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የጨዋታ ዘገባየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወልዋሎወላይታ ድቻዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስሀዲያ ሆሳዕና

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ76 ቀናት ሀድያ ሆሳዕና ደግሞ ከ53 ቀናት በኋላ አሸንፈዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 11 months ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ26ኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታዎች ዛሬ በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታድየም ተደርገው በተመሳሳይ የ3 ለ 1 ውጤት ተጠናቀዋል።

በዕለቱ ቀዳሚ በነበረው ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን 3 ለ 1 በማሸነፍ ከ53 ቀናት አልያም ስድስት ተከታታይ የሊግ ጨዋታዎች በኋላ አሸንፏል።

በጨዋታው 30ኛ ደቂቃ ላይ ብሩክ በየነ ሀድያ ሆሳዕናን መሪ ሲያደርግ ከሁለት ደቂቃዎች በኋላ ዘላለም አባተ ያስቆጠረው ግብ ወላይታ ድቻን አቻ አድርጓል።

በሁለተኛው አጋማሽ በ71ኛው እና 80ኛው ደቂቃዎች ላይ በየነ ባንጃ እና ደስታ ዋሚሾ ያስቆጠሯቸው ግቦች ሀድያ ሆሳዕናን አሸናፊ እንዲሆን አስችሏል።

- ማሰታውቂያ -

ውጤቱንም ተከትሎ ሀድያ ሆሳዕና ነጥቡን 37 በማድረስ በጊዜያዊነት ወደ 4ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል። ወላይታ ድቻ በበኩሉ በ37 ነጥቦች ወደ 5ኛ ደረጃ ተንሸራቷል።

በ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሀድያ ሆሳዕና ከፋሲል ከነማ ወላይታ ድቻ ደግሞ ከስሁል ሽረ ይጫወታሉ።

ከአመሻሽ 12:00 ጀምሮ በተደረገው ጨዋታ ደግሞ ከ76 ቀናት በፊት ወላይታ ድቻን ከረታ በኋላ ከድል የራቀው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሶስት ነጥብ ጋር ተገናኝቷል።

በዓመቱ አንድ ጨዋታ ብቻ ያሸነፈውን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን የገጠመው ቅዱስ ጊዮርጊስ 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

ቢንያም ፍቅሩ ጨዋታው በጀመረ 47ኛው ሰከንድ ላይ ባስቆጠረው ግብ ፈረሰኞቹ ለ67 ደቂቃዎች መምራት ችለው ነበር።

በ68ኛው ደቂቃ ላይ ቡልቻ ሹራ በቀድሞ ክለቡ ላይ ያስቆጠረው ግብ ወልዋሎ አዲግራትን አቻ አድርጎ ነበር።

አብዱ ሳሚዮ በ81ኛው ቢንያም ፍቅሩ ደግሞ በድጋሚ በ88ኛው ደቂቃ ባስቆጠሯቸው ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ቀንቶታል።

ውጤቱንም ተከትሎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥቡን 34 በማድረስ ወደ 9ኛ ደረጃ ከፍ ሲል ወልዋሎ አዲግራት በ11 ነጥቦች 18ኛ ደረጃ ላይ ለመቆየት ተገዷል።

በ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ መቀሌ 70 እንደርታን ወልዋሎ አዲግራት ደግሞ አዳማ ከተማን ይገጥማሉ።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ደጋፊዎች ማህበር ከአሪፍ ፔይ ጋር የአጋርነት ስምምነት አደረገ
Next Article ሲዳማ ቡና ለሶስተኛ ተከታታይ ጨዋታ በፍቅረየሱስ ተክለብርሃን ብቸኛ ግብ አሸንፏል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ የመጨረሻ ልምምዳቸውን አድርገዋል !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 5 years ago
“ወራጅ ክለቦች አሉ ወራጆቹ ከከፍተኛ ሊግ ሶስት ሁለተኞች ጋር የጥሎ ማለፍ ጨዋታ አድርገው ሀላፊዎቹ ይታወቃሉ” የሊግ ካምፓኒ አመራሮች
ፋሲል ከነማ ታፈሰ ሰለሞንን አገደ
አርባ ምንጭ ከተማ ና ሲዳማ ቡና ቅጣት ተላልፎባቸዋል
Apple VS Samsung– Can a Good Smartwatch Save Your Life?
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?