አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ አዲሱ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ በመሆን መሾሙን የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ይፋ አድርጓል።
አሰልጣኙ በውድድር ዘመኑ የአርባምንጭ ከተማ የሴቶች ቡድንን በዋና አሰልጣኝነት በመምራት ላይ የነበሩ ናቸው።
ሉሲዎቹንም ለቀጣይ ሁለት ዓመታት በዋና አሰልጣኝነት ለመምራት ፊርማቸውን አኑረዋል።
አሰልጣኝ ዮሴፍ ቀዳሚ ጨዋታቸውን በ2026 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደርጋሉ።
- ማሰታውቂያ -



