By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነ ማሪያም ፣ ዮናስ ለገስ ፣ አማኑኤል ኤርቦ ፣ ሄኖክ ተወልደ እና አሮን አንተር የጨዋታ እገዳ ተጣለባቸው
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነ ማሪያም ፣ ዮናስ ለገስ ፣ አማኑኤል ኤርቦ ፣ ሄኖክ ተወልደ እና አሮን አንተር የጨዋታ እገዳ ተጣለባቸው

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 1 year ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ፀጋዬ ኪዳነ ማሪያም(ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ) ረቡዕ ጥር 7 2017 ዓ.ም. ክለባቸው ከወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ14ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+2 ኛ ደቂቃ ላይ ዳኛን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገዱ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦባቸዋል ። ስለሆነም የቡድን አመራሩ ለፈፀሙት ጥፋት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13 ንዑስ አንቀፅ 13.3 ተ.ቁ 18 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገዱ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 10000 /አስር ሺ/ እንዲከፍሉ የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ዮናስ ለገስ(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)  ማከሰኞ ጥር 6 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከኢትዮ ኤሌትሪክ ጋር ባደረገው የ14ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 89 ኛ ደቂቃ ላይ ከስፖርታዊ አድራጎት ውጭ በመሆን/በመጫወት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ‥ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

3. አማኑኤል ኤርቦ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

ቅዱስ ጊዮርጊስ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ

ቅዱስ ጊዮርጊስ – አርባምንጭ ከተማ

መቻል – ቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅዱስ ጊዮርጊስ – ኢትዮ ኤሌትሪክ

ቅዱስ ጊዮርጊስ – ስሁል ሽረ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

4. ሄኖክ ተወልደ (ስሁል ሽረ)  ክለቡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በነበረው የ14ኛ ሳምንት ግጥሚያ ጨዋታው ተጠናቆ ወደመልበሻ ክፍል በመሄድ ላይ እያለ የተጋጣሚ ቡድንደጋፊዎችንና ከተጠባባቂ ውጪ (over bench)ተጨዋቾችን በምልክትና በድምፅ አፀያፊ ስድብ ስለመሳደቡ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ በፈጸመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሠረት 3/ሶስት ጨዋታ እንዲታገድና ብር 3 000 / ሶስት ሺህ / እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

5. አሮን አንተር (ቅዱስ ጊዮርጊስ) (ለ2017 የውድድር ዘመን ያልተመዘገበ)/ ክለቡ ከስሁል ሽረ ጋር በነበረው የ14ኛ ሳምንት ግጥሚያ ጨዋታው ተጠናቆ ክለቦቹ ወደመልበሻ ክፍል በመሄድ ላይ እያሉ ከተጠባባቂ ውጪ (over bench)ተጨዋቾች ከሚቀመጡበት ቦታ ላይ ሆኖ የተጋጣሚ ቡድንን ተጫዋች ለመደባደብ እንደተጋበዘና በፀጥታ ኃይሎች ተይዞ የተገላገለ ስለመሆኑን ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ በፈጸመው ጥፋት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 10 አንቀፅ 35 በተቁ 2 መሠረት ከ15ኛ ሳምንት ጀምሮ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚያደርጋቸውን 5/አምስት/ ተከታታይ ጨዋታዎች ስታድየም ገብቶ እንዳይመለከት የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ቡናማዎቹ አፄዎቹን ሲረቱ ሐይቆቹ በመጥፎ ጉዟቸው ቀጥለዋል
Next Article የሉሲዎቹ አዲሱ ዋና አሰልጣኝ ታውቋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንአትሌቲክስ

በመጪው እሁድ ለሚካሄደው 39ኛው የጃን-ሜዳ እና የ1ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ውድድር መግለጫ ተሰጥቷል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
የአዲስአበባ ሲቲ ካፕ ዋንጫ የምድብ ለ ጨዋታዎች በቀጥታ  /LIVESCORE/ ይከታተሉ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የገንዘብ ድጋፍ አደርገ
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 2ኛ ሳምንት 5ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገዋል።
ሀዲያ ሆሳዕና ከ ወልቂጤ ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?