መነሻ ገጽ ሉሲዎቹ የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ቋሚ አሰላለፍ ታውቋል
ሉሲዎቹዜናዎች

የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ቋሚ አሰላለፍ ታውቋል

አጋራ
አጋራ

ለ2022 የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የማጣሪያ ጨዋዋቸዉን እያደረጉ የሚገኙት የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የመልስ ጨዋታቸውን ዛሬ 10:00 ሰዓት በአበበ በቂላ ስታዲየም ያደርጋሉ።

ሉሲዎቹ በመጀመሪያዉ ጨዋታ በዩጋንዳ አቻቸዉ ሴንት ሜሪ ላይ 2ለ0 መሸነፋቸዉ ይታወሳል። ሉሲዎቹ የዛሬዉን ጨዋታ በድል የሚዎጡ ከሆነ ማለትም በደርሶ መልስ ዉጤት ዩጋንዳን የሚያሸንፉ ከሆነ ለአፍሪካ ዋንጫዉ ለማለፍ የመጨረሻ ጨዋታቸውን ከደቡቡ ሱዳን እና ኬንያ አሸናፊ ጋር የሚያደርጉ ይሆናል።

አሰላለፍ

#ግብ_ጠባቂ

ታሪኳ በርገና

#ተከላካዮች

ናርዶስ ጌትነት
ሀሳቤ ሙሳ
ትዝታ ሀይለሚካኤል
ብዛየሁ ታደሰ

#አማካዮች

እመቤት አዲሱ
ብርቱካን ገ/ክርስቶስ
አረጋሽ ካልሳ

#አጥቂዎች
ሴናፍ ዋቁማ
ሎዛ አበራ
መዲና አወል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...