መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጅማ አባጅፋር ነገ ጨዋታቸውን ያደርጉ ይሆን ?
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችጅማ አባጅፋር

ጅማ አባጅፋር ነገ ጨዋታቸውን ያደርጉ ይሆን ?

አጋራ
አጋራ

የቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ተወዳዳሪ የሆኑት ጅማ አባ ጅፋሮች መውረዳቸውን ካረጋገጡ ሶስት ክለቦች አንደኛው ናቸው ።

የጅማ አባ ጅፋር ተጫዋቾች ላለፉት ሁለት ወራት ደሞዝ አለመከፈላችውን ተከትሎ ልምምድ ካቆሞ ሁለት ቀናት ተቆጥረዋል ።

በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘውን የመጨረሻ ሳምንት መርሐ ግብር ተከትሎ የጅማ አባ ጅፋር እግር ኳስ ክለብ ያለፉትን ሁለት ቀናት መደበኛ ልምምዳቸውን አለመስራታቸው ታውቋል ። ተጨዋቾቹ ለክለቡ አመራሮች ደሞዝ እንዲከፈላቸው በተደጋጋሚ ቢጠይቁም ክለቡ መክፈል እንደማይችል ተነግሯቸዋል ።

በ26ኛ ሳምንት የመርሀ ግብሩ የመጨረሻ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕናን እሚገጥሙት ጅማ አባጅፋሮች የነገውን ጨዋታ የማካሄዳቸው ነገር ጥያቄ ውስጥ ወድቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...