በርካታ ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው በመቀላቀል ላይ የሚገኙት ጅማ አባ ጅፋሮች በዛሬው ዕለት ደግሞ የመስመር አጥቂዉን ፍፁም ጥላሁንን አስፈርመዋል።
የዉድድር አመቱን ከአዲስአበባ ከተማ ጋር በከፍተኛ ሊግ ያሳለፈዉ የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋች ፍፁም ጥላሁን ከአንድ አመት የአዲስአበባ ከተማ ቆይታ በኋላ ወደ ጅማ አባጅፋር ማምራቱ ዕርግጥ ሆኖአል።
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...
ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ