መነሻ ገጽ ቶክዮ ኦሎምፒክ ኢንተናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ አቀባበል ተደረገለት !
ቶክዮ ኦሎምፒክዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ኢንተናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ አቀባበል ተደረገለት !

አጋራ
አጋራ

በቶኪዮ ኦሎምፒክ በ እግር ኳስ ዳኝነት ኢትዮጵያን የወከለው ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ ዛሬ ከቀኑ 7፡30 ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ በ ኢ.እ.ፌ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ፣ በ ኢ.እ.ፌ የ ብሔራዊ ዳኞች ምክትል ሰብሳቢ አቶ ልኡልሰገድ በጋሻው፣ በኢ.እ.ፌ ዋና ጸሀፊ አቶ ባሕሩ ጥላሁን እና በሙያ አጋሮቹ አቀባበል ተደረገለት።

ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ ” የ ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ፣ የ ብሔራዊ ዳኞች ም/ሰብሳቢ እና ፌዴሬሽኑ ዋና ጸሀፊ ከ ሙያ አጋሮቼ ጋር በመሆን በ ቶኪዮ ለ ነበረኝ ቆይታ እንደ ታላቅ አትሌቶቻችን ኤርፖርት ድረስ መጥተው ስለተቀበሉኝ ከፍተኛ ደስታ እና ኩራት ተሰምቶኛል ።

ይህ ለማንኛውም ስፖርተኛ ፣ ሀገርን ለሚወክል ሁሉ ያለን ትልቅ አክብሮት ያሳያል፣ ስለሁሉም አመሰግናለሁ። “

” ኮረተንብኃል ይህ ለሌሎች ሙያተኞችም ትልቅ መነሳሳትን ያመጣል እና በርታ ፣ የእርሱ እዚህ ቦታ መገኘት የጠንካራ ስራ ውጤት ነው እና ሁሉም በያለበት ጠንክሮ እንዲሰራ አሳስባለሁ ” ሲሉ የኢ.እ.ፌ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ተናግረዋል ።

Via- ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...