መነሻ ገጽ አፍሪካ ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ለትልቁ መርሐ ግብር ተመረጡ !
አፍሪካዜናዎች

ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ለትልቁ መርሐ ግብር ተመረጡ !

አጋራ
አጋራ

ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል የመሐል ዳኛ ባምላክ ተሰማ ከ አንድ ወር በኋላ በሚካሄደው የሀገራት የ 2021 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ እንዲመራ መመረጡ ታውቋል ።

ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ የትላልቆቹን ሀገራት ጋና እና ደቡብ አፍሪካ የሚገናኙበትን ግዙፍ ጨዋታ እንደሚመራ ይጠበቃል ።

የጋና ብሔራዊ ቡድን ከ ባፋና ባፋናዎቹ ጋር መጋቢት 16 በ ጆሀንስበርግ ጋር ትልቅ መርሐ ግብራቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል ።

ከኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ በተጨማሪም ክንዴ ሙሴ እና ተመስገን ሳሙኤል ይህን ጨዋታ ከ ባምላክ ጋር በረዳት ዳኝነት እንደሚመሩ ለማወቅ ተችሏል ።

ይህን ጨዋታ በአራተኛ ዳኝነት ሌላኛው ኢትዮጵያዊ ብሩክ የማነብርሀን ሆነው መሾማቸው ለማወቅ ችለናል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...