By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢንስትራክተር ሰላም ዘርዓይ ለሴት ታራሚዎች የአሰልጣኝነት ስልጠና ሰጠች
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ኢንስትራክተር ሰላም ዘርዓይ ለሴት ታራሚዎች የአሰልጣኝነት ስልጠና ሰጠች

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 10 months ago
Share
SHARE

የላይቤሪያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰላም ዘርዓይ በህግ ጥላ ስር ለሚገኙ ሴት ታራሚዎች የአሰልጣኝነት ስልጠና ሰጥታለች።

ስልጠናው የካፍ ዲ ላይሰንስ ሲሆን በላይቤሪያ ሞንሮቪያ ማዕከላዊ ማረሚያ ቤት ለሚገኙ 19 ሴት ታራሚዎች የተሰጠ ነው።

የስምንት ቀናት ቆይታ የነበረው ስልጠናው በኢንስራክተር ሰላም ዘርዓይ እና በቀድሞው የላይቤሪያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሮበርት ላርቴይ የተሰጠ ሲሆን ከላይቤሪያ እግር ኳስ ማህበር ምስጋና ተችሯቸዋል።

ኢንስራክተር ሰላም ስልጠናውን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጿ ባሰፈረችው መልዕክት ዛሬ ምንም ቢፈጠር ወይም የቱንም ያህል መጥፎ ቢመስልም ህይወት ትቀጥላለች ነገም የተሻለ እንደምትሆን ከስልጠናው ትምህርት ወስጃለሁ ብላለች።

- ማሰታውቂያ -

በተጨማሪም ለካፍ እና ላይቤሪያ እግር ኳስ ማህበር የሴቶች ዲፓርትመንት እንዲሁም ሚስተር ካንየን እና ኢንስራክተር ሮበርት ምስጋናዋን አቅርባለች።

 

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የዘጠኝ ጨዋታዎች ዕግድ ተላለፈባቸው
Next Article ፍጹም ግርማ ፣ አቡበከር ሻሚል ፣ ቢንያም ፍቅሩ እና ቢንያም በላይ የጨዋታ እገዳ ሲጣልባቸው እንዲሁም በክለቦች ሀዲያ ሆሳዕና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች

​ወልዋሎ ዓድግራት ዩኒቨርሲቲ የይሁን እንደሻውና ኣስራት መገርሳ ዝውውር ኣጠናቀቀ

hatricksport team By hatricksport team 8 years ago
ኢትዮ ኤሌትሪክ የመጀመሪያ ፈራሚዉን አግኝቷል !!
የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ 30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በጥታ /LIVESCORE/ ይከታተሉ
ኢትዮጵያ ቡና አማካይ አስፈረመ
የውብ ጨዋታና የውጤታማ ቡድን አባት የሆነው አሠልጣኝ ስዩም አባተ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አሸለበ የቀብር ስነ-ስርዓቱ ነገ(ዓርብ)በሳሪስ አቦ ቤተክርስቲያን ከቀኑ በ9:00ይፈፀማል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?