የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
1. ፍጹም ግርማ (ወላይታ ድቻ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ኢትዮ ኤሌትሪክ – ወላይታ ድቻ
- ድሬደዋ ከተማ – ወላይታ ድቻ
- መቐለ 70 እንደርታ – ወላይታ ድቻ
- ኢትዮጵያ መድን – ወላይታ ድቻ
- ስሁል ሽረ – ወላይታ ድቻ
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
2. አቡበከር ሻሚል (ድሬደዋ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- መቐለ 70 እንደርታ – ድሬደዋ ከተማ
- ባህርዳር ከተማ – ድሬደዋ ከተማ
- ድሬደዋ ከተማ – መቻል
- ድሬደዋ ከተማ – ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ኢትዮጵያ ቡና – ድሬደዋ ከተማ
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ‥ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
- ማሰታውቂያ -

3. ቢንያም ፍቅሩ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ቅዱስ ጊዮርጊስ – ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ድሬደዋ ከተማ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
- ሀዲያ ሆሳዕና – ቅዱስ ጊዮርጊስ
- ቅዱስ ጊዮርጊስ – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- መቐለ 70 እንደርታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
4. ቢንያም በላይ (ሃዋሳ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ፋሲል ከነማ – ሃዋሳ ከተማ
- ሃዋሳ ከተማ – ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ሃዋሳ ከተማ – መቻል
- ሃዋሳ ከተማ – ሲዳማ ቡና
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
4. ሀዲያ ሆሳዕና ክለቡ ከፋሲል ከነማ ጋር ባደረገው የ27 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሀዲያ ሆሳዕና ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ስንታየሁ ታምራት
- ዳግም ንጉሴ
- ብሩክ ማርቆስ
- ተመስገን ብርሃኑ
- በረከት ወልደዮሐንስ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
5. ቅዱስ ጊዮርጊስ ክለቡ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ27 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ቢንያም ፍቅሩ
- አማኑኤል አረቦ
- ተገኑ ተሾመ
- ያብስራ ጎሳዬ
- በረከት ወልዴ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡


