By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የዘጠኝ ጨዋታዎች ዕግድ ተላለፈባቸው
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችድሬዳዋ ከተማየዲሲፕሊን ውሳኔዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የዘጠኝ ጨዋታዎች ዕግድ ተላለፈባቸው

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 10 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የድሬዳዋ ከተማ ዋና አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ በፕሪሚየር ሊጉ ወድድር አመራርና ስነ ስርዓት ኮሚቴ የዘጠኝ ጨዋታ ዕግድ ተላልፎባቸዋል።

አሰልጣኙ ዕግዱ ሊተላለፍባቸው የቻለው ከኢትዮ ኤሌክትሪክ በነበረው ጨዋታ ላይ የዕለቱን ዋና ዳኛ አፀያፊ ስድብ ተሳድበው በ44ኛ ደቂቃ ላይ በቀይ ካርድ ከሜዳ በመሰናበታቸው ነው ተብሏል።

በተጨማሪም በዕረፍት ሰዓትም በመልበሻ ክፍል አካባቢ ዋና ዳኛውን በድጋሚ አፀያፊ ስድብ ስለመሳደባቸው ይፋ የሆነው የቅጣት ሪፖርት አመላክቷል።

ስለሆነም አሰልጣኙ ቀይ ካርድ ለተመለክቱበት ሶስት ጨዋታዎች እንዲታገዱና አስር ሺህ ብር እንዲከፍሉ እንዲሁም አጸያፊ ስድብ ለተሳደቡበት ስድስት ጨዋታዎች እንዲታገዱና አምስት ሺህ ብር እንዲከፍሉ በድምሩ ዘጠኝ ጨዋታዎች እንዲታግዱና አስራ አምስት ሺህ ብር እንዲከፍሉ ተወስኖባቸዋል።

- ማሰታውቂያ -

አሰልጣኝ ይታገሱ በቅጣቱ ምክንያት ድሬዳዋ ከተማ ከወላይታ ድቻ ጋር እስከሚያደርገው የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታ ድረስ ቡድናቸውን የማይመሩ ይሆናል።

 

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን አሸነፈች
Next Article ኢንስትራክተር ሰላም ዘርዓይ ለሴት ታራሚዎች የአሰልጣኝነት ስልጠና ሰጠች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ስሁል ሽረየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችThe BiG Interview

“በእርግጠኝነት የብሔራዊ ቡድኑ ቋሚ በረኛ እንደምሆን እተማመናለሁ፤ ምንም ስጋት የለብኝም”ምንተስኖት አሎ /ስሁል ሽረ/

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 6 years ago
ኢትዮጵያ በዛሬው የቻን አፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ በሁለት ኢትዮጵያውያን ትወከላለች
ኢትዮጵያ መድን በአቡበከር ሳኒ ሁለት ግቦች ታግዞ ሀምበሪቾ ዱራሜን ሲረታ ፤ ኢትዮጵያ ቡናም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር አቻ ተለያይቷል !!
ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከተማ ከ መቐለ ከተማ
የጨዋታ ዘገባ| ሲዳማ ቡና በይገዙ ቦጋለ ግብ ከሜዳ ውጭ ድል አድርጓል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?