By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ባሳለፍነው ሳምንት በ ሁለት ከተሞች ጅማሮዉን አደረገ !
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግዜናዎችየጨዋታ ዘገባ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ባሳለፍነው ሳምንት በ ሁለት ከተሞች ጅማሮዉን አደረገ !

fitsum Wadu
fitsum Wadu 4 months ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ሁለተኛ የሊግ እረከን የሆነው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ሀዋሳ ከተማ ፣ ምድብ ለ ደግሞ ጅማ ከተማ መደረገ የጀመረ ሲሆን በመጀመሪያ ሳምንት 12 ጎሎች መቆጠር ችሏል ።

የ የካ ተጨዋች የሆነ እንዳለ ደባልቄ የውድድሩን የመጀመሪያ ጎል ማስቆጠር የቻለ ሲሆን ቡድኑም በ ጭማሪ ሰዓት ባስቆጠሩት ጎል አሸናፊ መሆን ችለዋል በተቃራኒው የ አንደኛ ሊግ ሻምፒዮናውዎቹ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን በሽንፈት ጀምረዋል ።

ጋሞ ጨንቻ አቃቂን ቤንቺማጂ ቡና ነቀምቴ ከተማን እና ንብ አዲስ አዳጊውን ሐረር ሲቲን ያሸነፉበት ፣ በሳምንቱ በምድቡ ያለግብ የተጠናቀቀው ጨዋታ ባቱ ከተማ ከ ሻሸመኔ ከተማ የተገናኙበት ጨዋታ በ ምድብ ሀ መደረግ ችሏል ።

በ አሰልጣኝ በሽር አብደላ የሚመራው እና በዘንድሮ የውድድር ዓመት እራሱን አጠናክሮ የቀረበው ሀላባ ከተማ በየውድድር ዓመቱ ብዙ ታዳጊዎችን የሚያስመለክተው ቦዲቲ ከተማ በጅማ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ጨዋታ ያደረጉ ሲሆን ያለ ጎል ባዶ ለባድ መለያየት ችለዋል ።

- ማሰታውቂያ -

በላፈው የውድድር ዘመን ኔጌሌ አርሲን በመከተል ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የ አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ቡድን ደሴ ከተማ ውድድሩ በማሸነፍ ጀምሯል ።

በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በከፍተኛ ሊግ እየተሳተፍ የሚገኘው መንጌ ቤላሻንጉል የመጀመሪያ አንድነቡን ያገኘበት ጨዋታ ከ ሱሉልታ ከተማ ጋር ያለ ጎል ባዶ ለባዶ መጠናቀቅ ችሏል !!

ሁለቱ የአዲስ አበባ ቡድኖች የተገኙበት ጨዋታ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ከ አዲስ አበባ ከተማ ያለ ጎል ባዶ ለባዶ የተጠናቀቀ ሲሆን ሶሎዳ ዓድዋ ቢሾፍቱ ከተማን አንድ ለባዶ ማሸነፍ ችሏል ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ሪፖርት | መድን ፣ ሸገር እና ሀዋሳ ተጋጣሚዎቻቸውን ረተዋል
Next Article ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና መቻል ባለ ድል ሆነዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎች

ዋልያዎቹ መስከረም 2 መቐለ ይገባሉ

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
የአዲስአበባ ሲቲ ካፕ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ የቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ/LIVESCORE
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ 22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የፋሲል ከተማ የሊግ ጨዋታዎች በዋልታ ቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ሊያገኝ ነው
በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና እየተካፈለ የሚገኘው ቦዲቲ ከነማ ቡሳ ከነማ ላይ ክስ መስርቷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?