መነሻ ገጽ ሀዲያ ሆሳዕና የሀድያ ሆሳዕና ቡድን የባህር ዳር ጉዞ ?
ሀዲያ ሆሳዕናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

የሀድያ ሆሳዕና ቡድን የባህር ዳር ጉዞ ?

አጋራ
አጋራ

በዘንድሮው የውድድር ዓመት በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እየተመሩ በጠንካራ ግስጋሴ የውድድር ዓመቱን የጀመሩት ሀድያ ሆሳዕናዎች በመጪው ቅዳሜ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ጨዋታቸውን ቢያደርጉም ቡድኑ አለመሰባሰቡ ተገልጿል ።

ሀትሪክ ስፖርት ከውስጥ ምንጮች ለማወቅ እንደቻለችው ቡድኑ በተለያዩ ቦታዎች ተበታትኖ እንደሚገኝ ለማወቅ ችለናል ። የሀድያ ሆሳዕና ቡድን ልምምድ ከሰሩ መሰነባበታቸው ሲታወቅ በአስራ አንደኛ ሳምንት ከ ቅዱስ ጊዮርጊስን ጋር አንድ አቻ በወጡበት ጨዋታም ልምምድ አለመስራታቸውንም ለማወቅ ችለናል ።

ቡደኖች ከወዲሁ ቀጣይ መርሐ ግብሮች ወደ ሚካሄድበት ባህርዳር ከተማ ሲከትሙ የሀድያ ሆሳዕና ተጨዋቾች ከክለቡ አመራሮች የስልክ ጥሪን እየጠበቁ መሆኑን ለማረጋገጥ ችለናል ።

ከዚህ በተጨማሪም የሀድያ ሆሳዕና ተጫዋቾች የሁለት ወር የደሞዝ ክፍያ እንዳልተፈፀመላቸው ሲታወቅ ቡድኑ በመጪው ቅዳሜ 4:00 ሰዓት ኢትዮጵያ ቡናን የሚገጥም ይሆናል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...