By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ |ሀይቆቹ እና ብርቱካናማዎቹ ጨዋታቸዉን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !
Share
Notification Show More
Latest News
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሀዋሳ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየጨዋታ ዘገባድሬዳዋ ከተማ

የጨዋታ ዘገባ |ሀይቆቹ እና ብርቱካናማዎቹ ጨዋታቸዉን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 1 year ago
Share
SHARE

 

ካለፋት አራት የሊጉ ጨዋታዎች ሶስቱን በአቻ ዉጤት ያጠናቀቀው የዮርዳኖስ አባዩ ድሬዳዋ ከተማ እና በተመሳሳይ ካለፉት አራት ጨዋታዎች ሁለቱን አሸንፎ በሁለቱ ሽንፈትን ያስተናገደዉ ሀዋሳ ከተማ ባደረጉት የአምስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ሁለት አቻ በሆነ ዉጤት ጨዋታቸዉን አጠናቀዋል።

ተመጣጣኝ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በተስተዋለበት የጨዋታው የመጀመሪያ አስራ አምስት ያህል ደቂቃዎች ሁለቱም ቡድኖች በመሀል ሜዳዉ ላይ ኳስ ተቆጣጥረው ለመጫወት ሲጥሩ የነበረ ሲሆን በሙከራ ረገድ ተጠቃሽ የነበረቸዉ በ3ኛዉ ደቂቃ በሀዋሳ ከተማ በኩል የተደረገዉ ነበር። በዚህም የድሬዳዋ ከተማ ተከላካዮች መዘናጋትን ተከትሎ የተገኘዉን ኳስ ኤርትራዊው አጥቂ በግራ መስመር በኩል ገፎቶ ወደ ሳጥን መግባት ችሎ የነበረ ቢሆንም መጠቀም ሳይችልበት ቀርቷል።

- ማሰታውቂያ -

በ20ኛዉ ደቂቃ ደግሞ የሀዋሳ ከተማ ተከታዮች የሰሩትን የቅብብል ስህተት ተከትሎ የተገኘዉን ኳስ የፊት መስመር አጥቂዉ ቻርልስ ለቢኒያም ጌታቸዉ አቀብሎት ተጫዋቹ ከርቀት አክርሮ በመምታት ግብ ማስቆጠር ችሏል። በዚህም ብርቱካናማዎቹ ገና በጊዜ ጨዋታዉን አንድ ለዜሮ በሆነ ዉጤት መምራት ጀምረዋል።

ከግቧ መቆጠር በኋላ የአቻነት ግብ ለማግኘት ተጭነዉ መጫወት የጀመሩት ሀይቆቹ ወጥናቸዉ ሰምሮ በ30ኛዉ ደቂቃ ላይ አቻ መሆን ችለዋል። በዚህም ከቀኝ መስመር በኩል የተሻማዉን የቅጣት ምት ኳስ ተጋናዊዉ ተከላካይ ላዉረንስ ላርቴ በጭንቅላቱ በመግጨት ወደ ግብነት ቀንሮ ቡድኑን አቻ ማድረግ ችሏል።

በ45ኛዉ ደቂቃ ላይ ከአማካዩ ኤልያስ አህመድ የተሻገረለትን ሷስ አጥቂዉ ቢኒያም ጌታቸዉ የግል ብቃቱን ተጠቅሞ ወደ ግብነት በመቀየር ለራሱም ለቡድኑም ሁለተኛው ግብ ማስቆጠር ችሏል። በዚህም የመጀመሪያው አጋማሽ በብርቱካናማዎቹ ሁለት ለአንድ መሪነት ተጠናቋል።

ከዕረፍት መልስ ሀይቆቹ የአቻነት ግብ ለማግኘት ቶሎ ቶሎ ወደ ድሬዳዋ ከተማ የግብ ክልል መድረስ ሲችሉ በተቃራኒው ብርቱካናማዎቹ ድሬዳዋ ከተማዎች በመልሶ ማጥቃት እና በመስመር በኩል በሚጣሉ ኳሶች ተጨማሪ ግብ ለማስቆጠር ሲሞክሩ ተስተውሏል።

በዚህም በ46ኛዉ ደቂቃ ላይ ከግራ መስመር በኩል የተሻገረዉን ኳስ አሊ ሱለይማን ሲያሻማ በቅርቡ የነበረዉ ሙጅብ ቀጥታ ወደ ግብ ሲሞክር ግብ ጠባቂዉ ፍሬዉ ጌታሁን ሲመልስ በድጋሚ ሀዋሳዎች ምክረዉ የድሬዳዋ ከተማ ተከላካዮች እንደምንም ኳሷን አዉጥተዋታል።

በሁለተኛዉ አጋማሽ በሂደት የጨዋታው እንቅስቃሴ እየቀዘቀዘ ሲሄድ በተመሳሳይ እንደ መጀመሪያዉ አጋማሽ በሙከራ ረገድ ያን ያህል ተጠቃሽ ሙከራም ሳያስመለክተን ሲቀጥል ፤ ነገር ግን ጨዋታዉ ለመገባደድ ሁለት ያህል ደቂቃዎች ሲቀሩት ሀይቆቹ አቻ መሆን የቻሉበትን ግብ አግኝተዋል። በዚህም የመስመር ተጫዋቹ እዮብ አለማየሁ ያቀበለዉን ኳስ ኤርትራዊው አጥቂ አሊ ሱለይማን ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን አቻ ማድረግ ችሏል። ምንም እንኳን በሙከራ ረገድ እምብዛም አመርቂ ባይሆንም ጨዋታዉ ጥሩ ሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ተስተዉሎበት ሁለት አቻ በሆነ ዉጤት ተጠናቋል።

You Might Also Like

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

” አምናና ካቻምና ገጥሞን እንደነበረው የፋይናንስ ክፍተት ዘንድሮ ግን አንቸገርም” አቶ ዳዊት ውብሸት / የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር የቦርድ አባል/

የሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ለምን ተቋረጠ … ?

የአመቱ ኮከብ ተመራጮች የሽልማት ገንዘብ አለመከፈሉ አነጋጋሪ ሆኗል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article እንየው ካሳሁን የሰባት ጨዋታዎች ቅጣት ተላልፎበታል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | አራት ግቦች በተስተናገዱበት ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና አዳማ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ባህርዳር ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

የጣና ሞገዶቹ ከአዲሱ አሰልጣኛቸው ጋር በይፋ ተፈራርመዋል!!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 2 years ago
ናትናኤል ዘለቀ ከፈረሰኞቹ ጋር እስከ 2011 እሚያቆየውን ፊርማ አኑሯል!!
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የምርጫ ጠቅላላ ጉባኤ የቦታ ለውጥ እንዲደረግበት ተወሰነ
“በዚህ ታሪካዊ ድል የቡድኑ አባል በመሆኔ የፈጠረብኝን ስሜት በቃላት ልገልፀው አልችልም”ሀይማኖት ወርቁ 
መከላከያ ወሳኝ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?