By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና የአመቱን የመጨረሻ ጨዋታቸዉን በድል አጠናቀዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናወላይታ ድቻዜናዎችሀዋሳ ከተማሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባ

ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና የአመቱን የመጨረሻ ጨዋታቸዉን በድል አጠናቀዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ 30ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ዕለት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በአሊ ሱለይማን ሁለት ጎሎች ታግዞ ወላይታ ዲቻን ሁለት ለዜሮ በማሸነፍ አመቱን በድል ሲደመድም ፤ በተመሳሳይ ቀን ዘጠኝ ሰዓት ላይ በተደረገዉ ጨዋታም ሀድያ ሆሳዕና በውድድር አመቱ ዘጠነኛ ጨዋታዉን ማሸነፍ የቻለበትን ውጤት አስመዝግቧል።

አስቀድሞ ቀን ሰባት ሰዓት ሲል በሀዋሳ ሰዉ ሰራሽ ሜዳ በተደረገዉ የሀዋሳ ከተማ እና ወላይታ ዲቻ ጨዋታ ገና በጊዜ በሶስተኛዉ ደቂቃ እና በ47ተኛዉ ደቂቃ ላይ ኤርትራዊዉ አጥቂ አሊ ሱለይማን የውድድር አመቱን አስራ ስምንተኛ እና አስራ ዘጠነኛ ጎሎቹን አስቆጥሮ ክለቡ ሀዋሳ ከተማ ጨዋታዉን ሁለት እንዲያሸንፍ ማድረግ ችሏል።

ዉጤቱን ተከትሎ በአሰልጠኝ ዘርዓይ ሙሉ እየተመራ በውድድር አመቱ ከከወናቸዉ ሰላሳ ጨዋታዎች መካከል አስራ አንዱን አሸንፎ በአስራ አንዱ ተሸንፎ ስምንቱን በአቻ ዉጤት ማጠናቀቅ የቻለዉ ሀዋሳ ከተማ 41 ነጥቦችን በመሰብሰብ ውድድር አመቱን ማጠናቀቅ ችሏል።

- ማሰታውቂያ -

በተመሳሳይ በዚያዉ ስታዲየም ቀን አስር ሰዓት ሲል በጀመረዉ ጨዋታ የፊታችን ዕሁድን በመዲናችን አዲስ አበባ የጥሎ ማለፍ የፍፃሜ ጨዋታዉን ከወላይታ ዲቻ ጋር የሚከዉነዉ ኢትዮጵያ ቡና ወሳኝ የሆኑ ተጫዋቾቹን አሳርፎ ጨዋታዉን የጀመረ ሲሆን በተመሳሳይ ሀድያም በርከት ላሉ ወጣት እና የመሰለፍ እድል በአመቱ ላላገኙ ተጫዋች የመሰልፍን ዕድል ሰጥቶ ወደ ሜዳ ገብቷል።

በዚህ ሂደት ጨዋታቸዉን በጀመሩት የሁለቱ ክለቦች መርሐግብር አንተነህ ተፈራ ለቡናማዎቹ የቀዳሚነት ግብ ማስቆጠር ችሎ የነበረ ቢሆንም ለሀድያ የኋላሸት ሰለሞን ሁለት ጎሎችን አስቆጥሮ ሀድያ ከመመራት ተነስቶ በውድድር አመቱ ያሸነፋቸዉን የጨዋታ መጠኖች ዘጠኝ አድርሶ አመቱን ቋጭቷል። ዉጤቱን ተከትሎ የያሬድ ገመቹ ቡድን ሀድያ ሆሳዕና በ41 ነጥብ የሰንዘረዡ ወገብ ላይ ሲቀመጥ ፤ ተሸናፊዉ ኢትዮጵያ ቡናም በ51 ነጥብ አመቱን ደምድሟል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ዘጠነኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
Next Article የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታድየም ይደረጋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

ብሄራዊ የዳኞች ኮሚቴ ተበተነ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ቅድመ ጨዋታ ዕይታ| ድሬዳዋ ከተማ ከ ስሑል ሽረ
ዛሬ ከአሰልጣኙ ጋር የተለያየው ኢትዮጵያ መድን አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ከጫፍ ደርሷል!
የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን የቦትስዋና አቻቸዉን በሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፈዋል !!
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ሌላ የአቋም መለኪያ ጨዋታ እንደማያደርግ ተረጋግጧል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?