መነሻ ገጽ ሀዲያ ሆሳዕና ሀድያ ሆሳዕና ቡድናቸውን በማጠናከሩ ቀጥለዋል
ሀዲያ ሆሳዕናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ሀድያ ሆሳዕና ቡድናቸውን በማጠናከሩ ቀጥለዋል

አጋራ
አጋራ

በዘንድሮው የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ድንቅ ጅማሮን ማድረግ የቻሉት ሀድያ ሆሳዕናዎች በአዳዲስ ተጫዋቾች ቡድናቸውን በማጠናከር ላይ ይገኛሉ ።

ዛሬ ከሰዓት ከ ክለቡ በተሰማ መረጃ ነብሮቹ ያለፉትን በርካታ አመታት በ ግብፅ ሊግ ጥሩ ጊዜን ያሳለፈው የመስመር ተጫዋች ኡመድ ኡኩሪ ማስፈረማቸው ይፋ ሆኗል ።

የኡመድ ኡክሪ ቡድኑን መቀላቀል በተለይም ከቀናት በፊት ወደ ሀገሩ በግል ምክንያት ለተመለሰው ሳሊፍ ፎፎና ቦታ ትልቅ ሽፋን እንደሚሰጥ ይታመናል ።

ኡመድ ኡክሪ አዳማ ከተማን ጨምሮ ስሙ ከተለያዩ የሊጉ ክለቦች ጋር ቢያያዝም የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ስብስብ ምርጫው አድርጓል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...