ኢትዮ ኤሌክትሪክ የክለቡን አቅም ለመደገፍና የቀድሞ ዝናውን ለመመለስ የፋይናስ ድጋፍ ለማበርከት ጎፋ በሚገኘው የእግር ኳስ ሜዳ የተገነቡ 38 ለክራይ አገልግሎት የሚውሉ ሱቆችን ያስመርቃል ።
ጎፋ ካምፕ በሚገኘው የክለቡ ስታዲየም ዙርያው በርካታ አገልግሎት ለማግኘት የሚያስችሉ የተመልካች መቀመጫን የሚያሞላ ክፍሎችን ለማሰመረቅ ቅዳሜ የካቲት 27 ቀን ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ለማሰመረቅ አቅዶ የእግርካስ ቤተሰቡንና የስፖርት ፌደረሽኖች በክብር እንዲገኙለት ክለቡ ለሀትሪክ ስፓርት በላከው ደብዳቤ አስታውቋል ።

አስተያየት ይስጡ