መነሻ ገጽ ሀዲያ ሆሳዕና ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል
ሀዲያ ሆሳዕናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል

አጋራ
አጋራ

በክረምቱ የዝውውር መስኮት ከዚህ ቀደም የአምስት ተጫዋቾችን ፊርማ ያገኙት ሀድያ ሆሳዕናዎች በዛሬው ዕለት ደግሞ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል ።

ሁለቱም ፈራሚዎች በተጠናቀቀው የውድድር አመት በሰበታ ከተማ ተጫውተው ያሳለፉ ናቸው ።

የመጀመሪያው አማካዩ በኃይሉ ግርማ ሲሆን ከሰበታ ከተማ በፊት በሙገር ሲሚንቶ እና በመከላከያ ተጫውቶ አሳልፏል ። ሁለተኛው ፈራሚ አጥቂው ዘካርያስ ፍቅሬ በአርባምንጭ ከተማ ፤ ሀላባ ከተማ ፤ ድሬደዋ ከተማ እና መከላከያ መጫወት ችሏል ።

ሁለቱም ተጫዋቾች በሀድያ ሆሳዕና መለያ ለአንድ አመት ለመጫወት የሚያስችላቸውን ፊርማ ነው ያኖሩት ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...