By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ፈረሰኞቹ ሶስት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ፈረሰኞቹ ሶስት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው ቅዱስ ጊዮርጊስ ሶስት ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ መቀላቀሉን ይፋ አድርጓል።

ባለፉት ሁለት ተከታታይ ዓመታት በኢትዮጵያ ቡና ቤት ቆይታ ያደረገው የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ አብዱልሀፊዝ ቶፊቅ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ፊርማውን አኑሯል።

አብዱልሀፊዝ ወደ ኢትዮጵያ ቡና ከመዘዋወሩ አስቀድሞ በሰበታ ከተማ ድንቅ እንቅስቃሴ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ተሰልፎ መጫወቱ ይታወቃል።

የቀድሞው የድሬዳዋ ፖሊስ ፣ ወልዋሎ አዲግራት ፣ ሀድያ ሆሳዕና እና ባህርዳር ከተማ ተጫዋች አፈወርቅ ሀይሉ ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው ሌላኛው ተጫዋች ነው።

- ማሰታውቂያ -

የክለቡ የሀያ አመት በታች ቡድን አምበል የነበረው ፉአድ አብደላም በይፋ ፊርማውን ያኖረው ሶስተኛ ተጫዋች ነው።

ሶስቱም ተጫዋቾች እያንዳንዳቸው ለሁለት አመታት በቅዱስ ጊዮርጊስ የሚያቆያቸውን ውል ተፈራርመዋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ሻምፒዮኖቹ የውድድር ዓመቱን በድል ጀምረዋል
Next Article “ሁኔታዎች በዚህ ከቀጠሉ የምንሳተፍባቸውን በርካታ ውድድሮችን ለመሰረዝ እንገደዳለን።” “ስፖንሰሮች በመሸሻቸው ፌዴሬሽኑ ለከፍተኛ ወጪ ተዳርጓል።” የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት :- አቶ ኢሳያስ ጅራ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣOldies but Goodies 

“ለችሎታዬ ብዙ አድናቆት የሚሰጠኝ ተጨዋች መሆኔ ቢያስደስተኝም እግር ኳስን ሳልጠግበው ማቆሜ በጣም ይቆጨኛል” የቀድሞ የኢት.ብ.ቡድን ተጨዋች ሰብስቤ ደፋር

hatricksport team By hatricksport team 8 years ago
ሪፖርት | ወልዋሎ አዲግራት በኤፍሬም አሻሞ ብቸኛ ግብ የዓመቱ የመጀመርያ ድሉን አስመዝግቧል
ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች
ኢትዮጵያ ቡና የነባር ተጫዋቹን ዉል አድሷል !!
​ወልዋሎ ዓድግራት ዩኒቨርሲቲ የይሁን እንደሻውና ኣስራት መገርሳ ዝውውር ኣጠናቀቀ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?