በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ኢትዮጵያን ወክለው የሚሳተፉት አጼዎቹ ከወዲሁ ተጫዋቾች እንዲሰባሰቡ እና ወደ ካምፕ እንዲገቡ ጥሪ አቅርቧል ።
ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ተጨዋቾቹ ከ መስከረም 28 / 2013 ዓ/ም ጀምሮ ነው ወደ ካምፕ እንዲገቡ ጥሪ ሲያቀርብ ወደ ካምፕ በሚገቡበትም ዕለትም የኮቪድ 19 ምርመራ ለማድረግ ክለቡ ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ተገልጿል ።
ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ