መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ከፋሲል ከነማ ጋር ተለያየ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከነማ

አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ከፋሲል ከነማ ጋር ተለያየ

አጋራ
አጋራ

ከ2012 የዉድድር አመት አንስቶ በፋሲል ከነማ ቤት ቆይታ የነበረዉ አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ከክለቡ ጋር ከሁለት አመት ከግማሽ በኋላ በስምምነት መለያየቱን ለማረጋገጥ ችለናል።

በ2013 የዉድድር አመት ፋሲል ከነማ በታሪኩ የመጀመሪያውን የሊጉን ዋንጫ ከፍ አድርጎ እንዲያነሳ ማድረግ የቻለዉ አሰልጣኝ ስዩም ከበደ በዘንድሮው የዉድድር አመት ክለቡ በገባበት የዉጥ ቀዉስ ምክንያት አንድ የፕሪሚየር ሊግ ፣ አንድ የጥሎ ማለፍ እንዲሁም አንድ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫን ማሳካት ከቻለበት ፋሲል ከነማ ጋር መለያየቱ ተረጋግጧል። በቀጣይ ፋሲል ከነማ አዲስ አሰልጣኝ እስኪቀጥር ድረስ በምክትል አሰልጣኞቹ እንደሚመራ ለማወቅ ችለናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...