By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Share
Notification Show More
Latest News
ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ ኢትዮጵያ መድህን
የ23ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ወልዋሎ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ሀዋሳ ከተማ ወሳኝ ድል ሲያሳካ አርባምንጭ ሽቅብ መጣሩን ቀጥሏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ አርባምንጭ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ የጨዋታ ዘገባ
ንግድ ባንክ ወሳኝ ድል ሲያገኝ ሦስት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል
ነጌሌ አርሲ ሽረ ምድረገነት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ ባህርዳር ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ ኢትዮጵያ መድህን ፋሲል ከነማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዲሲፕሊን ውሳኔ

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 4 years ago
Share
SHARE

➯ ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2014 በ17ኛ ሳምንት በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች 5 በመሸናነፍ ሶስቱ በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። በሳምንቱ 13 ጎሎች በ12 ጨዋታዎች የተቆጠሩ ሲሆን 26 ቢጫ ካርድ እና 2 ቀይ ካርድ በተጫዋቾች እና የክለብ አመራሮች ላይ የተመዘዙ ናቸው።

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ቅዳሜ ሚያዝያ 1 2014 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያዎች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ በተጫዋቾች፣ በክለብ አመራሮች እና ክለቦች ላይ የተለያዩ ውሳኔዎችን ሰጥቷል።

በተጫዋቾች እንድሪስ ሰይድ (ወላይታ ድቻ) በከባድ የአጨዋወት ጥፋት ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት የቀረበበት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል፥ ወንድማገኝ ሐይሉ(ሃዋሳ ከተማ) እና መሳይ ጳውሎስ(ድሬደዋ ከተማ) በተለያዩ 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ስለተመለከቱ ቀጣይ 1 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍሉ ወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

በክለቦች ደረጃ ኢትዮጵያ ቡና ክለቡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በነበረው ጨዋታ የክለቡ ደጋፊዎች የተጋጣሚ ቡድን አመራሮችን ስለመሳደባቸው እና ቁርጥራጭ ወንበሮችን ወደሜዳ ስለመወርወራቸው እንዲሁም 42 ወንበሮች የተቆረጡ፣የተሰነጠቁ ወይም የተነቀሉ ስለመሆናቸው ሪፖርት ቀርቦበታል። ስለሆነም የክለቡ ደጋፊዎች ለፈፀሙት ጥፋትና ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ሁኔታ ክለቡ መቀጣቱና ደጋፊዎቹም ሊታረሙ አለመቻላቸውን ታሳቢ በመድረግ ክለቡ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 4(ሀ) መሰረት ብር 75000/ሰባ አምስት ሺህ/ እንዲከፍል ተወስኗል።

ቅዱስ ጊዮርጊስም የክለቡ ደጋፊዎች ቁርጥራጭ ወንበሮችን ወደሜዳ ስለመወርወራቸው እንዲሁም 34 ወንበሮች የተቆረጡ፣የተሰነጠቁ ወይም የተነቀሉ ስለመሆናቸው ሪፖርት የቀረበበት ብር 25000/ሃያ አምስት ሺህ/ እንዲከፍል ተወስኗል። አዳማ ከተማም ክለቡ ከጅማ አባ ጅፋር ጋር በነበረው የ17ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የክለቡ ደጋፊዎች የእለቱን ዳኛና የተጋጣሚ ቡድን አሰልጣኝን አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸው ሪፖርት የቀረበበት የክለቡ ደጋፊዎች ለፈፀሙት ጥፋት ብር 50000/ሃምሳ ሺህ/ እንዲከፍል ተወስኗል።

በክለብ አመራሮች አቶ ወንድሙ ሳሙኤል – ወላይታ ድቻ(የቡድን መሪ) ክለቡ ከ ሃዋሳ ከተማ ጋር በነበረው ጨዋታ የእለቱን ዳኛ በቃልና በምልክት አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸው ሪፖርት ስለቀረበባቸው 5000/አምስት ሺህ/ እንዲከፍል እና 6 ጨዋታ እንዲታገዱ ተወስኗል።

በተገቢነት ክስ ላይ በተላለፈ ውሳኔን በተመለከተ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወልቂጤ ከተማ ከፋሲል ከነማ ባደረጉት ጨዋታ የፋሲል ከነማ ቡድን በወልቂጤ ተጫዋቾች ላይ ባቀረበው የተገቢነት ክስ ምክንያት ውጤቱ ለጊዜው እንዳይፀድቅና ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ማብራሪያ እንዲጠየቅበት መወሰኑን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

You Might Also Like

ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ

የ23ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ወልዋሎ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

ሀዋሳ ከተማ ወሳኝ ድል ሲያሳካ አርባምንጭ ሽቅብ መጣሩን ቀጥሏል

ንግድ ባንክ ወሳኝ ድል ሲያገኝ ሦስት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ከፋሲል ከነማ ጋር ተለያየ
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ስምንት ግቦች የተስተናገዱበት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሊግ ካምፓኒየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የተጨዋቾች የደመወዝ ገደብ ከ2014 ጀምሮ እንዲነሳ ተወስኗል!

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ |ወልዋሎ ከ ሀዋሳ ከተማ
የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተጫዋቹን ፍፁም ጥላሁንን አስፈርመዋል
ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች
የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል ስለ ዛሬው ጨዋታ ይናገራሉ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?