መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ፋሲል ከነማ ሙጂብ ቃሲምን አስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ አስፈርሟል !!
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከነማ

ፋሲል ከነማ ሙጂብ ቃሲምን አስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ አስፈርሟል !!

አጋራ
አጋራ

ፋሲል ከነማ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ማንሳት በቻለበት የ2013 የዉድድር አመት ቁልፍ የነበረዉ እና ከዉድድር አመቱ መገባደድ በኋላ የፕሮፌሽናልነት ዕድል አጊኝቶ በክረምቱ የተጫዋች የዝዉዉር መስኮት ወደ አልጄሪያዉ ጄኤስ ካቢሌ አምርቶ የነበረዉ አጥቂዉ ሙጅብ ቃሲም በአልጄሪያዉ ክለብ ከነበረዉ የ4 ወራት ቆይታ በኋላ በስምምነት ከክለቡ ጋር ተለያይቶ በዛሬዉ ዕለት ለቀድሞ ክለቡ ፋሲል ከነማ በድጋሚ መፈረሙ ተረጋግጧል።

ሁለገቡ አጥቂ ሙጂብ ቃሲም ከዚህ ቀደም ሶስት ዓመታትን ባሳለፈበት ፋሲል ከነማ ቤት ቀጣዮቹን ስድስት ወራት ማለትም እስከ ሰኔ 30 ድረስ ለመቆየት ፊርማዉን እንዳኖረም ለማወቅ ተችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...