መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ፋሲል ከነማ ከዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር እንደሚጫወት ተረጋግጧል !!
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግአፍሪካአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግዜናዎችፋሲል ከነማ

ፋሲል ከነማ ከዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር እንደሚጫወት ተረጋግጧል !!

አጋራ
አጋራ

ሻምፒዮኖቹ ፋሲል ከነማዎች ከዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር ሊያደርጉት የነበረዉ የአቋም መለኪያ ጨዋታ በነገዉ ዕለት በባህርዳር ስታዲየም እንደሚከናወን ተረጋግጧል።

አፄዎቹ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካፈሉበት የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ላይ የማጣሪያ ጨዋታቸውን ከመስከረም ወር ጀምሮ እንደሚያደርጉ ይታወቃል።

በመጀመሪያው ዙር የማጣሪያ ጨዋታ ከሱዳኑ አል ሂላል ጋር የተደለደለው ፋሲል ከነማ ከጨዋታው አስቀድሞ በነገዉ ዕለት የወዳጅነት ጨዋታዉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ለመግጠም ባህርዳር ከሚገኘዉ የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ከ20 በታች ማለትም ከሁለተኛዉ ቡድን ጋር እንደሚያደርግ ታዉቋል።

በፋሲል ከነማ በኩል ጨዋታዉን የፊታችን ማክሰኞ በ25/12/2013 ለማድረግ ሀሳብ ያቀረቡ ቢሆንም የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ሰኞ ዕለት ወደ ኬንያ ለመጓዝ ቀጠሮ በመያዙ ምክንያት ጨዋታዉ ወደ ነገ 9:00 ሰዓት ሊቀየር ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...