መነሻ ገጽ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ዝውውር እንዳያደርግ ታገደ !
ኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ዝውውር እንዳያደርግ ታገደ !

አጋራ
አጋራ

 

ከቀድሞ ተጨዋቹ ታፈሰ ተስፋዬ ጋር በገጠመው የፍትህ አደባባይ የተሸነፈው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ለተጨዋቹ መክፈል ያለበትን ደመወዝ ባለመክፈሉ ዝውውር እንዳያደርግ ታገደ፡፡

የክለቡ የሴት ቡድን ተጨዋቾችን ለማስፈረም ወደ ፌዴሬሽኑ ያቀኑት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በፌዴሬሽኑ የፍትህ አካላት የተወሰነባቸውን የተጨዋቹን ቀሪ ደመወዝ እስኪከፍሉ ድረስ ምንም አይነት ዝውውር ማድረግ እንደማይችሉ ተነግሯቸዋል፡፡

በዚህ መሠሉ ችግር ውስጥ ያሉ ክለቦች የተወሰነውን መፈጸም ካልቻሉ ተመሳሳይ የክልከላ ርምጃ እንደሚወስድ ፌዴሬሽኑ ጠንካራ አቋም መያዙ ታውቋል፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...