መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ቡናማዎቹ ተጫዋች አስፈርመዋል !
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ቡናማዎቹ ተጫዋች አስፈርመዋል !

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ የሚመሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች ለአርባ ምንጭ ፣ ሲዳማ ቡና እና መከላከያ በመጫወት ያሳለፈውን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች አበበ ጥላሁንን ማስፈረማቸውን አሳውቀዋል ።

አበበ ጥላሁን በዛሬው ዕለት ከቡናማዎቹ ጋር የሚያቆየውን የአራት ዓመት ኮንትራት በክለቡ ፅ/ቤት በመገኘት ፊርማውን አኑሯል።

በተያያዘ መረጃ ለኢትዮጵያ ቡና ለመጫወት ውላቸውን ያደሱ እና ውላቸውን ያራዘሙ ተጫዋቾች በሙሉ (ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት ላይ ያሉትንም ጨምሮ) ፌዴሬሽን በመቅረብ የውል ስምምነታቸውን ማረጋገጣቸውን የክለቡ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ አስነብቧል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...