መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና አቡበከር ናስር የእውቅና ሽልማት ተበረከተለት
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

አቡበከር ናስር የእውቅና ሽልማት ተበረከተለት

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ቡና እና የዋልያዎቹ የፊት መስመር አጥቂ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ደምቆ ሲታይ በ በርካታ የአፍሪካ ክለቦች አይን ውስጥ ማረፍ ችሏል ።

በተለይም በዘንድሮው የውድድር ዓመት የሊጉን ከፍተኛ ግብ አግቢነት ሪከርድ ይሰብራል ተብሎ ሲጠበቅ በዛሬው ዕለት የእውቅና ሽልማት እንደተበረከተለት ለማወቅ ተችሏል ።

አቡበከር ናስር በዛሬው ዕለት በ ቡናማዎቹ የቀድሞው ተጫዋች ሙሉአለም ጥላሁን የመጫወቻ ቁሳቁሶች በስጦታ መልክ እንደተሰጠው ታውቋል ።

📸natanim pictures

የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋች ሙሉአለም ጥላሁን በአሁን ሰዓት ኑሮውን በሀገረ ጀርመን አድርጎ ሲገኝ ሽልማቱን በእህቱ ፀጋ ጥላሁን በኩል ቦሌ ብርሀኔ አደሬ ሞል በሚገኘው ሱቁ ለአቡበከር ናስር ማበርከት ችለዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...