መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና አራት ተጨዋቾቹን ቀጥቷል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና አራት ተጨዋቾቹን ቀጥቷል

አጋራ
አጋራ

ከዲሲፕሊን ጋር በተያያዘ ኢትዮዽያ ቡና አራት ተጨዋቾቹ ላይ የደመወዝ ቅጣት አስተላለፈ።

ደብዳቤው ለአራቱም ተጨዋቾች ያልደረሰ ሲሆን ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ በቅርቡ የአራት አመት ኮንትራቱን ያደሰው ታፈሰ ሰለሞን፣ ሚኪያስ መኮንን፣ አዲስ ፍሰሃና ሃይሌ ገ/ትንሳኤ ባህርዳር ላይ ባሳዩት የዲሲፕሊን ጥሰት የደመወዝ ቅነሳ ቅጣት ተላልፎባቸዋል።

ይህ የኢትዮዽያ ቡና ቅጣት ከቅዱስ ጊዮርጊስ በመቀጠል ሁለተኛው ክለብ አድርጎታል። በድሬዳዋ ከተማ መዝናናት ያበዙ የክለቦቻቸው ህግን የጣሱ ተጨዋቾች በርካቶች በመሆናቸው ሌሎች ክለቦችም ተመሳሳይ ርምጃ ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...