አዲሱ ስራ አስኪያጅ እጩ ዶ/ር ፍሰሃ አገኘው ሲሆኑ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ቡና ፣ በፋሲል ከነማ እና በኢትዮጵያ መድን በስራ አስኪያጅነት አገልግለዋል።
በትምህርት ደረጃ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በ Exercise Phycology ለማግኘት የመመረቂያ ፅሁፋቸውን እየሰሩ ሲገኙ፣ የማስተስ ዲግሪያቸውን በ Sport science እና Counseling Psychology እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በ physical Education አግኝተዋል ።
የCAF A የአሰልጣኞች ፈቃድ ያላቸው አዲሱ ስራ አስኪያጅ ከዚ ቀደም በተለያዩ ክለቦች በቴክኒክ ዳይሬክተርነት እና አማካሪነት በተጨማሪም በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን የቴክኒክ አባል ውስጥ በመሆን አገልግለዋል።


